ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ ለንግድ ስራ ወደ ሌላ አገር ሄዶ ከርሞ ወደ ቤቱ የተመለሰ አንድ ነጋዴ በራፉ ጋ ሲደርስ የጎረቤቶቹን ሰዎች ያገኛል፡፡ የመጀመሪያውን ጎረቤት፤“ለመሆኑ ሰፈር ደህና ነው ወይ ?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡ ጎረቤትየውም፤ “ወዳጄ፤አንተ ከአገር ከወጣህ እኮ ከዓመት በላይ አልፏል፡፡ በዚህ ጊዜ…
Saturday, 10 September 2022 21:00

“መንኳኳት የማይለየው በር!”

Written by
Rate this item
(5 votes)
 አንዳንድ በሀገራችን እንደቀልድ የሚወሩ ወጎች ውስጠ-ነገራቸው ታሪክ-አዘል ሆኖ ይገኛል።የሚከተለው ቀልድ ሰሞኑን ከዚህ ዓለም በሞት በተለዩት የቀድሞው የሩሲያ መሪ ሚካኤል ጎርባቾቭና አሁን በኢትዮጵያ በሌሉት በቀድሞው የኢትዮጵያ መሪ በሊቀ መንበር መንግስቱ ኃይለማርያም ዙሪያ የተቀለደ ነው።የሩሲያ መሪ ሚካኤል ጎርባቾቭ ከዕለታት አንድ ቀን ለኢትዮጵያው…
Rate this item
(1 Vote)
ከዕለታት አንድ ቀን የቅዳሜ ሹር ለት ቤተሰብ ተሰብስቦ፣ የፆመ የሚገድፍበት፣ ያልፆመም በግድ ተቀስቅሶ ገበታ የሚቀርብበት ሌሊት፣ አንድ አመለኛና አስቸጋሪ ልጅ፣ እንደ ሁልጊዜው ከሰው ፊት ምንትፍ ያደርጋል፡፡የዚያን ዕለት ሌሊት በእንግድነት የተገኘ ጥቁር እንግዳ አለ፡፡አባትና እናት፣ ያ አመለኛ ልጅ ያስቸግራል ብለው በየደቂቃው…
Rate this item
(3 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ የዱር አራዊት ሁሉ ንጉሥ አያ አንበሶ ታሞ አልጋ ላይ ይውላል፡ የጫካው አውሬዎችና እንስሳት በሙሉ ሊጠይቁት ይመጣሉ፡፡ ከቀበሮ በስተቀር፡፡ተኩላ የቀበሮን አለመምጣት ተመልክቶ አጋጣሚውን ሊጠቀም ፈለገ፡፡ የረዥም ጊዜ ቂሙን ለመወጣት አስቦ ነው፡፡ ስለዚህም ወደ አያ አንበሶ ጠጋ ብሎ፤«የዱር አራዊት…
Saturday, 20 August 2022 12:59

“በመተሳሰብ መተሳሰር”

Written by
Rate this item
(3 votes)
አንድ ጊዜ አንድ ንጉስ የአገሩን አዋቂዎች ሁሉ ሰብስበው “ስለ እኔ ዙፋን የሚሰማችሁን ማንኛውምን ነገር ተናገሩ” አሏቸው አሉ። እኚህ ንጉስ፤ “ዙፋኔን ያማሉ፤ ከባለስልጣኖቼ ጋር ሆነው ይዶልቱብኛል… በሚል በየጊዜው እንዲህ እየጠሩ የመጠየቅ ልምድ አላቸው። የአገሩ አዋቂዎች አብዛኞቹ ፈርተዋል። ተጨንቀዋል፤ ተንዘርዝረዋል። ምክንያቱም እኒህ…
Rate this item
(3 votes)
የሚከተለው ታሪክ የውጭ ትርክትና ልምድ ነው። ለእኛ እንደሚያመች አድርገን ተርከነዋል። የተሬ ውሎ ብለነዋል። ተረፈ ዋለልኝ (ጋሽ ተሬ ስልጡኑ) ማታ የጃፓን ስሪት የሆነችው ሰዓቱን ለጠዋት 12 ሰዓት ሞልቷት ነበርና ታማኙ ሰዓቱ አነቃችው።በቻይና በተሰራው ጀበና የሚፈላው ቡናው እስኪንተከተክ፣ አጅሬ ጋሽ ተሬ፣ ከሆንግ…