ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ አገር በጀግንነት የተደነቀ አንድ ተወዳጅ ሰው ነበር፡፡ በመንደሩ ያሉት ሰዎች ሁሉ ስለ አንበሳነቱ ሲያወሩ አድረው፣ ሲያወሩ ቢውሉ፤ አይሰለቻቸውም፤ አይደክማቸውም፡፡ አንድ ቀን ሽፍቶች በመንደሩ ዙሪያ ለወረራ እየተዘጋጁ ነው የሚል መረጃ መጣ፡፡ አገሬው ተረበሸ፡፡ የአገር ሽማግሌዎች ተሰበሰቡና ምን እናድርግ ተባባሉ፡-አንደኛው -…
Read 6224 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል ከፃፏቸው አስገራሚ ተረቶች መካከል የሚከተለው ተረት ደጋግሞ ቢነገር እንኳ የማይሰለችና ትምህርታዊ ተምሳሌት ነው፡፡ አንድ ፈረሰኛ ወደ አንድ ከፍተኛ ተራራ ይጓዝ ነበር፡፡ ወደ ተራራው ወገብ ላይ ሲደርስ አንድ ምስኪንና አንድ እግሩ ሽባ የሆነ ሰው እንዳቅሙ ቋጥኙን እየቧጠጠ ለመውጣት…
Read 8288 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ አገር በአንዲት መንደር ውስጥ ብቻውን የሚኖር አንድ ሰዓሊ ነበር፡፡በመንደሩ ውስጥ አንድ ሐይቅ አለ፡፡ ሐይቁ ሰዓሊው ከሚኖርበት ቤት ጥቂት ራቅ ይላል፡፡ ያ ሰዓሊ ታላላቅ የተባሉ ስዕሎችን ይሰራና ወደ ተለያዩ የዓለም ክፍሎች ይልካል፡፡ በዚህም ታላቅ ስምና ዝናን ያተርፋል፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን…
Read 6543 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የአፄ ቴዎድሮስ ቴያትር ውስጥ ስለ አፄ ቴዎድሮስ መድፍ ስለ ሴቫስቶፖል የተነገረውና የተተወነው ታሪክ በጣም ደማቅ ነው፡፡ አፄ ቴዎድሮስ፤ “ሃያ ሺህ ጎበዝ መልምላችሁ መድፌን ሴቫስቶፖልን መቅደላ አፋፍ ድረስ አምጡልኝ” ብለው ባዘዙት መሰረት፣ መድፉ መጣላቸው፡፡ያንን ቀጥ ያለ አቀበት፣ እጅግ…
Read 4673 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ሁሉም ነገር ይለወጣል፡- ከለውጥ ህግ በስተቀር” ከዕለታት አንድ ቀን የፋሲካ እለት እናት፣ አባት፣ እንግዳና ልጅ ለመፈሰክ እየተዘጋጁ ነው፡፡ ልጁ እንግዳ ኖረም አልኖረም ከሰው ፊት እያነሳ የመብላት ልማድ አለው፡፡እናትና አባት ተሳቀዋል! እንግዳ ስለ ልጁ ጠባይ አያውቅም፡፡ እናትና አባት ልጁን ቆጥ ላይ…
Read 4013 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ጥንት በቀዝቃዛው ጦርነት ዘመን አንድ ምስኪን አሜሪካዊ፤ በአሜሪካኑ ሁዋይት ሐውስ ፊት ለፊት፣ ሣር ሲግጥ ይታያል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሰገነታቸው ላይ ቆመው ይህ ዜጋ ሳር ሲግጥ በማየታቸው እጅግ ተደንቀው ያስጠሩታል፡፡ ፕሬዚዳንት፤“ምን ሆነህ ነው ሳር የምትግጠው?”ምስኪኑ ዜጋም፤“ርቦኝ፡፡ ጠኔ ሊገለኝ ሲሆን ሳርም ቢሆን ልቅመስ…
Read 6362 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ