ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 July 2016 12:40
“ከአንበሳና ከዝሆን ማን ያሸንፋል?” ቢለው፤ “ከሁሉም አሳ ሙልጭልጭ ነው” አለው
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው በጠና ታመመና አልጋ ላይ ዋለ፡፡ በየጊዜው እየሄደ ዶክተሮች ያነጋግራል፡፡ 1ኛው ሐኪም - “አይዞህ ቀላል ነው፡፡ ለክፉ አይሰጥህም” አለው፡፡ ህመምተኛው - “ዕውን ሐኪም በዚህ ተፅናንቼ ልቀመጥ?”1ኛው ሐኪም - “እርግጡን ነው የነገርኩህ”ህመምተኛው - “እንዳፍዎ ያድርግልኝ!” ግን አያርፍም…
Read 7772 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 09 July 2016 09:56
የሀፍረተ - ስጋህን ፀጉር የምታሳየው አለ፣ የብብትህን ፀጉር የምትከለክለው አለ!
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት አሮጊት ከእንቅልፋቸው ሲነቁ የማይታመን ነገር አዩ፡፡ ግቢያቸው በጎርፍ ተጥለቅልቋል፡፡ ውሃው የምድር ቤቱን አጥለቅልቆ ጨርሶ የመጀመሪያውን ፎቅ ሞልቶታል፡፡ አሰቃቂው ነገር ደግሞ ከደቂቃ ደቂቃ፣ ከሰዓት ሰዓት ገና ማጥለቅለቁን እየቀጠለ፣ እያደገ ነው፡፡ አሮጊቷ ከመኝታ ቤታቸው ወደ ውጪ ሲያስተውሉ፣ ጎርፉ…
Read 7355 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ ላሟን ሊመግብ ወደ በረት ይገባል፡፡ ላሚቱ የምትበላውን ወደ ገንዳዋ እየጨመረ ሳለ በእግሯ የምግቡን እቃ መታችው፡፡ ምግቡ በሙሉ በአካባቢው ተበተነ፡፡ገበሬው ተናደደና፤“አንድ ብያለሁ!” አለ፡፡በሚቀጥለው ቀን ላሚቱን ለማገድ ከበረቷ ያስወጣታል፡፡ ከግቢው እየወጣች ሳለች፣ ገበሬው ሁለት ሳምንት ሙሉ ሲያጥርና…
Read 5646 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ፈረንጆች Good News and Bad News የሚሉት አላቸው፡፡ ደግ ወሬና ክፉ ወሬእንደማለት ነው፡፡ ይኸንን የተንተራሰ የአንድ ሀኪምና የታካሚው ንግግር የዛሬ ተረታችን ነው፡፡ እነሆ፡-ሐኪም - እንኳን ደህና መጣህ ወዳጄ፡፡ታካሚ - እንኳን ደህና ቆዩኝ ሐኪም፡፡ሐኪም - ዛሬ፤ደግም ክፉም ወሬ ይዤ ነው የጠበቅሁህ፡፡ታካሚ…
Read 8570 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አህያና አንድ ለማዳ ውሻ በአንድ ጌታ ቤት ይኖሩ ነበረ፡፡ አህያው ከጋጣ ውስጥ ብዙ አጃና ገብስ እንዲሁም ሳር ተደርጎለት እስኪጠግብ እየበላ ይተኛል፡፡ ትንሹ ቡችላ ውሻ ደግሞ ሳሎን ውስጥ ለእሱ በተዘጋጀለት ሶፋ ላይ ይቀመጣል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ በጌታው ጭን…
Read 8727 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሦስት አህዮች በጠፍ ጨረቃ ሣር ሊግጡ ወደ ሜዳ ተሰማርተዋል፡፡ ጅቦች ደግሞ ርቧቸው ሲዞሩ አምሽተው፣ በመጨረሻ አህዮቹ ሣር ወደሚግጡበት አካባቢ ይመጣሉ፡፡ “በዚህ ሌሊት፣ በእኛ ሰዓት፣ በእኛ ግዛት እንዲህ ፍንድቅድቅ ያሉት ማንን ተማምነው ነው? ከመብላታችን በፊት እንጠይቃቸው” አሉና ጅቦቹ አህዮቹን ተራ በተራ…
Read 6750 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ