ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ክብደት መጨመርና መቀነስ ለሚፈልጉ እንዲሁም በጤና እክል ሐኪም ያዘዘላቸው ደንበኞች የሚመገቡበት ምግብ ቤት (ዳይት ሀውስ) ቦሌ መድሐኔአለም አካባቢ ተከፈተ፡፡ የምግብ ቤቱ ባለቤት ወ/ሮ መሳይ ባዬ ለዝግጅት ክፍላችን እንደገለፁት ለወደፊት የኤሮቢክስ ማዕከል የሚኖረውን ምግብ ቤት እንዲከፍቱ ያነሳሳቸው በተለይ ሕመምተኞች የሚስማማቸውን ምግብ…
Read 3921 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በሚያካሄዳቸው ዘመቻዎች በበጎ ፈቃድ መልእክተኝነት እየሰሩ ያሉ ሁለት አርቲስቶች ሜዳሊያ ተሸልመው “የጤና ጀግና” የምስክር ወረቀት ተሰጣቸው፡፡ ባለፈው እሁድ በሐዋሳ ከተማ በተደረገ ሥነ ሥርዓት የተሸለሙት አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያምና ወጣት አርቲስት ሜሮን ጌትነት ናቸው፡፡ በእሁዱ ሥነሥርዓት ከአርቲስቶቹ ሌላ…
Read 4061 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የካቶሊኩን ጳጳስ ቤኔዲክት 16ኛ ናዚ ስትል የጠቀሰችው የፊልም ተዋናይቷ ሱዛን ሳራንደን በካቶሊክና አይሁድ ቡድኖች ተቃውሞ ገጠማት፡፡ የካቶሊክ ሊግ የተባለ ተቋም የሱዛን ሳራንደንን ንግግር “ነውር” በሚል የተቸ ሲሆን የፀረ ስም ማጉደፍ ሊግ የሌሎችን እምነት በሚዳፈር አሳፋሪ ተግባሯ ይቅርታ እንድትጠይቅ አሳስቧል፡፡ በርካታ…
Read 4604 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከአካል ብቃት ግንባታ ስፖርተኝነት፣ ወደ ፊልም ተዋናይነት ከዚያም ወደ ፖለቲካው ገብቶ የካሊፎርኒያ አገረ ገዢ የነበረው ሸዋዚንገር ወደፊልም ስራው ተመልሶ ትወናውን ቀጠለ፡፡ አርኖልድ ሸዋዚንገር በኒው ሜክሲኮ እየተሠራ ባለው “ዘ ላስት ስታንድ” ፊልም ላይ በመሪ ተዋናይነት ይሳተፋል፡፡ በላዩንስ ጊት የሚሠራው ፊልሙ ባለፈው…
Read 3174 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ድምፃዊና የዘፈን ደራሲዋ ቴይለር ስዊፍት፤ የቢልቦርድ የዓመቱ ምርጥ ሴት ተብላ መመረጧን ሮይተርስ ከሎስ አንጀለስ ዘገበ፡፡ በ21 ዓመቷ ይህን ሽልማት በማግኘቷም የመጀመሪያዋ ወጣት አርቲስት ሆናለች፡፡ ቴይለር ስዊፍት ሰሞኑን ከሆሊውድ ሪፖርተር ጋር ባደረገችው ቃለምልልስ፤ ለቀጣይ አልበሟ 25 የዘፈን ግጥሞችን ጽፋ መጨረሷን ተናግራለች፡፡
Read 2906 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ራፐሮቹ ኤሚነምና ሊል ዋይኔ ከሮሊንግስቶን ባንድ ጊታር ተጨዋች ኬዝ ሪቻርድስ ጋር “ጐድ ኦፍ ሮክ” በሚል ስያሜ መወደሳቸው ታወቀ፡፡ 43 አርቲስቶችን “ጐድ ኦፍ ሮክ” በሚል ርእስ አወድሶ ዘገባውን የሰራው ጂኪው የተባለ መፅሄት ሲሆን ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ለንባብ ይበቃል፡፡ኤሚነም ወደ ራፕና ሂፕሆፕ…
Read 3022 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና