Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 12 November 2011 08:24

“ኢያሪኮ 777” ለንባብ በቃ

Written by
Rate this item
(27 votes)
“ኢያሪኮ 777” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ በአዘርግ (Adamu G) ተዘጋጅቶ ለንባብ በቃ፡፡ ደራሲው 70 በመቶ ምናባዊ ፈጠራ፣ 30 በመቶ እውነተኛ ገጠመኝ ላይ የተመሰረተ አዝናኝ መፅሐፌን በማህበራዊ ድረገፅ (ፌስቡክ) ላይ ማስተዋወቄ ለመፅሃፉ ሸያጭ አግዞኛል በማለት የመፅሃፉ ገበያ መድራቱን ተናግረዋል፡፡ 146 ገፆች…
Saturday, 12 November 2011 08:23

የ”ጤዛ” ፎክሎር ለውይይት ይቀርባል

Written by
Rate this item
(0 votes)
የፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ ፊልም የሆነው “ጤዛ” ታሪክ እና ፎክለር በአላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር ለውይይት ይቀርባል፡፡ “የፊልም አተራረክና የኢትዮጵያ ፎክሎር በጤዛ” ፊልም የሚለውን ውይይት በመጪው ሐሙስ አመሻሽ ላይ ፒያሳ በሚገኘው ፑሽኪን አዳራሽ በመገኘት የሚመሩት የትያትር ምሩቅ የሆኑት የፊልም ባለሙያ ንጉሡ ጌታቸው…
Rate this item
(0 votes)
“ርእዮት” የሬዲዮ ዝግጅት አየር ላይ መዋል የጀመረበትን አንደኛ ዓመት በዓል ነገ እስጢፋኖስ ቤተክርስትያን አካባቢ በሚገኘው ወይን ኢትዮጵያ የባህል አዳራሽ” ያከብራል፡፡ የምስረታውን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የሚቀርበው ዝግጅት መገናኛ ብዙሃንን የትልልቅ ሀሳቦች መፍለቂያ ማድረግና ማህበረሰቡን እንደሚመስሉ ማሳየት ይጠበቅበታል ተብሏል፡፡ ነገ ከቀኑ…
Rate this item
(3 votes)
ዘውዲቱ የፋሽን ዲዛይን ማሰልጠኛ ተቋም ዛሬ 110 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡ ለ32ኛ ጊዜ በልብስ ፋሽን ዲዛይን፣ በመሠረታዊ ልብስ ስፌትና በጥልፍ ሙያ የሠለጠኑት ተማሪዎች የሚመረቁት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ነው፡፡ ማሰልጠኛ ተቋሙ የዛሬ ሠላሳ ሦስት ዓመት የተቋቋመ ነው፡፡ ግጥምን በጃዝ…
Saturday, 12 November 2011 08:17

የሪሃና ነጠላ አልበም እየመራ ነው

Written by
Rate this item
(0 votes)
ከ10 ቀን በºላ ለገበያ በሚበቃው ስድስተኛ አልበሟ ‹ቶክ ዛት ቶክ› ላይ ያሉ 14 ዘፈኖችዋን ርእስን ሰሞኑን በቀጥታ ለሶሻል ሚዲያ ደንበኞቿ ያሳወቀችው ሪሃና፤ የአልበምዋ ገበያ እንደሞቀላት ቢልቦርድ መፅሄት ገለፀ፡፡ ከተለቀቀ ሁለት ሳምንት የሆነው የዚህ አልበም መሪ ነጠላ ዜማ “ዊ ፋውንድ ላቭ”…
Saturday, 12 November 2011 08:10

ዶር ድሬ በቢዝነስ ተሳክቶለታል

Written by
Rate this item
(0 votes)
በእውነተኛ ስሙ አንድሬ ሮዌል የሚባለውና ዶር ድሬ በተባለ ስሙ የሚታወቀው ጥቁር አሜሪካዊ ራፕር ‹ቢታ ቦክስ› በተባለ የስቱድዮ የጆሮ ማዳመጫ ምርቱ ገበያው እንደቀናው ዘ ጋርድያን ሲያትት፤ ኤምቲቪ ኒውስ በበኩሉ፤ ለ10 ዓመታት የዘገየው የዶር ድሬ 3ኛ አልበም “ዴቶክስ” በቅርቡ ለገበያ እንደሚበቃ አስታወቀ፡፡የስቱድዮ…