ከአለም ዙሪያ

Rate this item
(0 votes)
የጋና መንግሥት ከመዋዕለ ሕፃናት እስከ አንደኛ ደረጃ ድረስ በአገር ውስጥ ቋንቋዎች ማስተማርን አስገዳጅ ማድረጉ የተዘገበ ሲሆን፤ እስከዛሬ የማስተማሪያ ቋንቋ ሆኖ የቆየው እንግሊዝኛ ቀርቷል ነው የተባለው፡፡ እርምጃው ባህላዊ ማንነትን ለማጠናከርና በወጣት ተማሪዎች መካከል የትምህርት ውጤቶችን ለማሻሻል ያለመ እንደሆነ ተነግሯል፡፡ የቴሌግራም ቻናልችንን…
Rate this item
(0 votes)
ኬንያ ዜጎቿ ወደ ሩሲያ በግዳጅ እየተወሰዱ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ እንዲሳተፉ ይደረጋሉ መባሉን ተከትሎ ምርመራ መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ ምርመራው ኬንያዊው አትሌት ኢቫንስ ኪቤት፣ የሩሲያ ሰራዊትን እንድቀላቀል ተታልዬ ነበር ማለቱን ተከትሎ የመጣ ነው ተብሏል፡፡ የኬንያ ባለስልጣናት እውነታውን እንዲሁም የተጎጂዎችን ደህንነት ለማረጋገጥ፣ ከሩሲያና ከዩክሬን…
Rate this item
(0 votes)
ድርጊቱ ሩሲያ ጦርነቱን እያሰፋች እንደሆነ የሚያሳይ ነው- ዘለንስኪ በሩሲያና በዩክሬን መካከል እየተካሄደ ባለው ጦርነት፣ ሩሲያ በዩክሬን መሠረተ ልማቶች ላይ በምትሰነዝረው ድንገተኛ የድሮን ጥቃት ምክንያት፣ በሮማኒያ አየር ክልል ላይ ጥሰት እንደተፈጸመ የአገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም የኔቶ አባልአገር የሆነችው ሮማኒያ፣…
Rate this item
(0 votes)
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን፣ ዘለንስኪን ወደ ሞስኮ የጋበዙት ለውይይት እንጂ እጅ እንዲሰጥ አይደለም ሲል ክሬምሊን ባወጣው መግለጫ አመለከተ፡፡ “ይህ ነው የፑቲን ሀሳብ ነው” ያሉት ዲሚትሪ ፔስኮቭ፤ ዘለንስኪ ሃሳቡን ውድቅ እንዳደረገ ተመልክተናል ብለዋል። ዘለንስኪ የሰላም ድርድር ለማድረግ ወደ ሞስኮ መምጣት እንደሚችሉ…
Rate this item
(0 votes)
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሶማሌላንድን የዕውቅና ጥያቄ ጉዳይ አስተዳደራቸው እየመረመረው እንደሆነ ተናገሩ። ከሶማሊያ በመነጠል ነጻነቷን ያወጀችው ሶማሌላንድ ዓለማቀፍ ዕውቅና ለማግኘት ያቀረበችውን ጥያቄ አስተዳደራቸው እያጤነው እንደሚገኝ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል። የሶማሌላንድ የዕውቅና ጉዳይ የተነሳው ትላንት አርብ፣ በአሜሪካ አሸማጋይነት አርሜኒያና አዘርባጃን የሰላም ሥምምነት…
Rate this item
(0 votes)
• "ከፍተኛ" ታሪፍ እጥላለሁ ብለዋል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ24 ሰዓታት ውስጥ "ከፍተኛ" ያሉትን ታሪፍ በህንድ ላይ እንደሚጥሉ አስታወቁ። የደልሂ ፖለቲከኞች ከሩሲያ የነዳጅ ምርት መግዛታቸው ያባሳጫቸው ትራምፕ፣ ህንድ ታማኝ የንግድ አጋር አልሆነችልንም በሚልም ወቅሰዋል። ህንድ ኢኮኖሚዋን ለመታደግና ብሄራዊ ጥቅምን ታሳቢ…
Page 1 of 162