ባህል
አዲስ አለማየሁ እና ሳምራዊት ፍቅሩ Rest of World (RoW) ዘንድሮ ባወጣው አመታዊ ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ ኢትዮጵያዊ ሆነዋል! ይህ በአለም ዙርያ ያሉ እና ከካሊፎርኒያው ሲሊኮን ቫሊ ውጭ ያሉ 100 የቴክኖሎጂ ለውጥ አምጪ ሰዎች ዝርዝር በዘርፉ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተመርጠው የሚካተቱበት ሲሆን…
Read 30 times
Published in
ባህል
ዓለማየሁ ገላጋይ የሚጽፈው ምናባዊ ይሁን እውናዊ ታሪክ፣ ለታሪኩ የሚያለብሰው የሐሳብ እና የስሜት ስጋ እና መንፈስ፣ ይህንኑም ለአንባቢ የሚያቀርብበት ቅርፅ (ማኅደሩ)፣ እነዚህን ሁሉ ወደ አንባቢው የሚያደርስበት ቋንቋ እጅግ የሚያሳስበው ደራሲ ነው፡፡ “አጥቢያ”፣ “ቅበላ”፣ “የብርሃን ፈለጎች”፣ “ወሪሳ”፣ “በፍቅር ስም”፣ “ታለ፤ በእውነት ስም”፣…
Read 24 times
Published in
ባህል
“ብቻ መኪና የለኝም እንዳትለኝ…” ከሚሉ የሞራል አፍራሽ ብርጌዶች ተገላገልና! “አሁን አንተ የሦስት መቶ ሺህ ብር ቶዮታ ኤክስኪዩቲቭ ቢከብድህ አቶዝ አቅቶህ ነው!” ትሉ የነበራችሁ ወዳጆቻችን የት ናችሁ! ጥያቄ አለን...መኪና ‘ተፈትኖ የተመሰከረለት’ የእንትናዬዎች ማጥመጃ ዘዴ መሆኑ አሁንም አለ እንዴ!--; ኤፍሬም እንዳለ እንዴት…
Read 43 times
Published in
ባህል
የታሪክ ሰናጁ ሰው ታሪክ - እዝራ እጅጉ በሀገራችን የመገናኛ ብዙኃን ታሪክ የህትመት ሚዲያው ፈርጣማ ክንዱን ባሳየበት በ1980ዎቹ መጨረሻ፣ ትታተም በነበረች “ኩኩሉ” የልጆች መጽሔት ላይ አንድ የ15 ዓመት ብላቴና የወደፊት ምኞቱን አሰፈረ። በየትኛው የትምህርት ተቋም ምን መማር እንደሚፈልግ፣ ምን ዓይነት መጽሐፍ…
Read 51 times
Published in
ባህል
የኢትዮጵያ ሕዝብ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ለአምስት ዓመት መራራ ትግል አድርጎ በአርበኞች ኃይል፣ በንጉሠ ነገሥቱ መሪነት፣ በእንግሊዞች ድጋፍ ወራሪውን የኢጣሊያንን ጦር አሸንፎ ነጻነቱን ያስከበረበትን፣ የሚያዝያ 27 ቀን 1933 ዓ ም 81ኛ የድል ቀን እያከበርን ነው፡፡ እንኳን አደረሳችሁ፡፡‹‹ንጉሠ ነገሥታችን በአገራችን በኢትዮጵያ ላይ…
Read 220 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀ፡- ሥራ እንዴት ነው፡፡ለ፡- እሱን ተዪኝ እባክሽ፡፡ ይልቅ ሌላ፣ ሌላ ነገር እናውራ፡፡ሀ፡- ምንም ሌላ ብሎ ነገር የለም፡፡ ሥራ ቦታሽ አንቺን ደግሞ ምን አድርገውሽ ነው እንዲህ የሚያነጫንጭሽ? (አጠያየቋን አያችሁልኝ! ጓደኛዋ ሥራ ቦታ ላይ የሆነ ነገር እንደገጠማት እርግጠኛ ነች፡፡ የችግሩን አይነት…
Read 271 times
Published in
ባህል