ርዕሰ አንቀፅ
የሚከተለውን የፃፉልን እጓለ ገብረ ዮሐንስ ናቸው፡፡ “የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ” በሚለው መጽሐፋቸው ውስጥ ነው፡፡ በግሪክ ሜቶሎጂ የሚገኝ አንድ ትልቅ ተረት አለ፡፡(ይህም ስለ ፕሮሚሴቭስ የሚነገረው ነው፡፡ ትልቅ ምሥጢር በውስጡ ደብቆአል፡፡ ፕሮሚሴቭስ በሚል አርእስት የቀድሞውን ተረት መሠረት በማድረግ፣ ኤስሂሎስ የሚባለው ትራጀዲን የፈጠረ ባለቅኔ፣…
Read 5535 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
እኻ ቲያፈኳን ኧኳዳር አት ኧደንግር ባነ ባረም) የቤተ ጉራጌ ተረትከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይለናል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ሰው ክፉኛ ይታመምና ቤቱ ይተኛል፡፡ የመንደሩ ሰው ሁሉ የሚበላም የሚጠጣም እያመጣ በየተራ ይጠይቀዋል፡፡“አቶ እገሌ” ይላል ጠያቂ“አቤት” ይላል ተጠያቂ“ዛሬስ እንዴት ነህ?”“ከትላንቱ ይሻለኛል”“ሐኪም ዘንድ ሄደህ…
Read 5556 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋች ክንዱ ላይ ክርኑን በጣም ያመውና ለጓደኛው “.ምን ባደርግ ይሻለኛል?..” ይልና ይጠይቀዋል፡፡ ጓደኛውም “..አንድ ዋሻ ውስጥ የሚኖር አዋቂ ሰው አለ፡፡ እሱ ጋ ሄደህ ችግርህን ብታስረዳው መፍትሔ ይፈልግልሃል..” አለው፡፡“ስንት ያስከፍለኛል?”“አስር ብር ብቻ፡፡”“ምን ምን ዓይነት ምርመራ…
Read 6762 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሚከተለውን የፃፉልን እጓለ ገብረ ዮሐንስ ናቸው፡፡ “የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ” በሚለው መጽሐፋቸው ውስጥ ነው፡፡በግሪክ ሜቶሎጂ የሚገኝ አንድ ትልቅ ተረት አለ፡፡(ይህም ስለ ፕሮሚሴቭስ የሚነገረው ነው፡፡ ትልቅ ምሥጢር በውስጡ ደብቆአል፡፡ ፕሮሚሴቭስ በሚል አርእስት የቀድሞውን ተረት መሠረት በማድረግ፣ ኤስሂሎስ የሚባለው ትራጀዲን የፈጠረ ባለቅኔ፣ አንድ…
Read 3697 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ዛፍ ቆራጭ ከወንዝ ዳር ዛፍ እየቆረጠ ሳለ፣ መጥረቢያው ከእጁ ወጥቶ፣ ግንዱ ላይ ነጥሮ ወንዙ ውስጥ ወደቀበት፡፡ በወንዙ ዳር ቆሞ፣“አዬ ጉድ! የእንጀራ ገመዴ ተበጠሰ!” እያለ ሲያለቅስ፤ የውሃው አማልክት መልክተኛ ሜርኩሪ ብቅ አለና፤“ምን ሆነህ ታለቅሳለህ? ለምን አዘንክ?” አለው፡፡“የሥራ…
Read 6178 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ ዕውነቶች ሲያረጁ ተረት ይመስላሉ፡፡ ትምህርትነታቸው ግን ዘመን - ተሻጋሪ ነው፡፡ ባለፈው ዘመን አንድ ሰው ጐረቤቱን በፖለቲካ ሰውነት (በመንግሥት ወጋኝነት) ይጠረጥረዋል፡፡ በጣም ስለሚፈራውም ግራ ቀኙን እያጣራ ነው መንገድ የሚሄደው፡፡ ሲወጣ ሲገባ ባየው ቁጥር እየተሸማቀቀ ነው የሚያልፈው፡፡ ጐረቤትዬው ኮስታራ ነው፡፡ ግን…
Read 6261 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ