ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ባልና ሚስት ማሳቸውን ሊያፀዱ እሳት ጫሩበት፡፡ ማሳው እንደ ሰደድ እሳት ተያያዘ፡፡ ለካ አንድ እንስሳ እንዳጋጣሚ ማሳው ውስጥ ኖሮ፣ ሰደድ እሳቱ ያዘው፡፡ ተቃጠለ፡፡ ራሱን ለማዳን ካለመቻሉ የተነሳ፣ ደህና ኦሮስቶ ጥብስ መስሎ ቁጭ አለ፡፡ ባልና ሚስት ደግሞ ርቧቸዋል፡፡ ባል…
Read 9375 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ሶስት ወንጀለኞች ላይ ሞት ፈረዱ፡፡ ከተፈረደባቸው አንዱ፤ “ንጉሥ ሆይ! አንድ ዕድል ቢሰጡኝ ፈረስዎትን ቋንቋ አስተምሬው እሞት ነበር፡፡” አላቸው፡፡ “በምን ያህል ጊዜ ልታስተምርልኝ ትችላለህ?” “በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ” ሲል መለሰ፡፡ “ጥሩ፣ አንድ ዓመት እሰጥሃለሁ”“እኔም በአንድ ዓመት…
Read 8205 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው በነብሰ - ገዳይነት ተጠርጥሮ ተከሶ ፍርድ ቤት ይቀርባል፡፡ አንድ ሌላ ሰው ደግሞ በምስክርነት እዚያው ፍርድ ቤት መጥቷል፡፡ዳኛ ለምስክሩ፤ “እሺ ያየኸውን ተናገር፡፡”ምስክር፤ “ሰውየው በሞተ ጊዜ እዚያው አካባቢ ነበርኩኝ፡፡ የጥይት ድምፅ ስሰማ፤ ወደሰማሁበት አቅጣጫ ወዲያውኑ ሄድኩኝ፡፡ ሟቹ…
Read 10110 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ገበሬ አንዲት ክፉ ሚስት ነበረችው፡፡ በእርሻ ሲደክም ውሎ ሲመጣ፤“ና ወጥ ስራና ራቴን አብላኝ”“ና እግሬን እጠበኝ” ትለዋለች፡፡ ሌላ ቀን ደግሞ፤ “ወገቤን አሞኛል ና እሸኝ” ትለዋለች፡፡ ደሞ ሌላ ጊዜ፤ “ና፤ እግሬን እጠበኝ” “ና በቅባት እሸኝና አስተኛኝ!” ትለዋለች፡፡ እንዲህ…
Read 12898 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አዳኝ በሙሉ ወኔ፣ ዛሬስ ታሪክ እሠራለሁ፣ ብሎ ጠመንጃውን ይዞ፣ ጥይቱን አጉርሶ፣ ወደ አንድ ጫካ ሲሄድ፣ አንድ ሰው መንገድ ላይ ያገኘዋል፡፡መንገደኛው፤ ሰላም ወዳጄ፣ ወዴት ትሄዳለህ?አዳኝ፤ ወደ አደን መንገደኛ፤ ምን ልታድን?አዳኝ፤ ዝንጀሮመንገደኛ፤ ስንት ዝንጀሮ?አዳኝ፤ ብዙ ዝንጀሮ መንገደኛ፤ በቁጥር…
Read 9828 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ጅብ በረት እየገባ ጊደር እየበላ፣ ጥጃ ነክሶ እየወሰደ፣ ሰፈር እያመሰ፤ እጅግ አድርጎ ያስቸግራል፡፡ አባትና ልጅ ይህን ጅብ የሚገድሉበትን ጊዜ ለመወሰን ይወያያሉ፡፡ አባት፤“ለምን አንድ ሌሊት አድፍጠን ሲመጣ አናቱን በጥይት ብለን አንገድለውም?”ልጅ፤“አባዬ እንደሱ አይሆንም፡፡ ድንገት ከሳትነው ጦሱ ለእኛም…
Read 9974 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ