Monday, 15 April 2024 08:41

"አልሞቷል" ፊልም ዛሬ በዓለም ሲኒማ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

ዛሬ ሰኞ ሚያዝያ 7 2016 ዓ.ም ከቀኑ 11:00 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ ጥሪ የተደረገላቸው የጥበብ ቤተሰቦች እና እንግዶች በተገኙበት በቀይ ምንጣፍ ሥነ-ሥርዓት  ይመረቃል::

ፊልሙ በደራሲና ዳይሬክተር ፍፁም ክብረት ተዘጋጅቶ በሪች ፊልም ፕሮዳክሽን የቀረበ ሲሆን አርቲስት ሰለሞን ሙሄ ፣አርቲስት ማራማዊት አባተ አርቲስት ሙሉአለም ጌታቸው፣ አርቲስት እየሩሳሌም ገበየሁ ፣ አርቲስት ሔቨን ሀብቱ፣ አርቲስት ያሬድ ኤጎ እና ሌሎችም በተዋናይነት የተሳተፉበት ፊልም ነው።

Read 522 times