Friday, 29 March 2024 00:00

"ዕንቁ ሴት፣ ንቁ ሴት፣ ዝግጁ ሴት"

Written by 
Rate this item
(0 votes)

"ዕንቁ ሴት፣ ንቁ ሴት፣ ዝግጁ ሴት"

"ዕንቁ ሴት፣ ንቁ ሴት፣ ዝግጁ ሴት"የተሰኘ  ቅዳሜ መጋቢት 21 2016 ዓ.ም ከቀኑ 10:00 ጀምሮ ሰንጋተራ በሚገኙ ፐርፐር ብላክ አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።

በዕለቱም ጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ ፣ አርቲስት መቅደስ ፀጋዬ ፣ ሲሰተር ዘቢደር ዘውዴ ጭምሮ የተለያዩ እንግዶች ሀሳቦቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል።

Read 301 times