Saturday, 23 March 2024 20:53

ሣቅሽ እንደ ሀገሬው ...

Written by 
Rate this item
(9 votes)

ጥርስሽ የሌላ፥ ፈገግታሽም የተረታ፤
በሰው ጉዳይ፥ በሰው መቼት
‘ሚበረታ።
ትብታቡን ሳይበጥስ፥ ያደደሩበትን
ሳይቆረጥም፤
በአሟሟቱ የሚደመም።
ሲንዱት እየሣቀ፥
ሲያፈርሱት እየሣቀ፤
በቀብሩ ላይ የሚታደም።
(የአብፀጋ ተመስገን /maddbn/)




Read 300 times
More in this category: « ናፍቆቴ ዳርቻው