Saturday, 02 March 2024 21:23

በፕሪሚየር ሊጉ ሊቨርፑል ድል ሲቀናው ቼልሲ አቻ ወጥቷል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

 
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ሊቨርፑል ኖቲንግሃም ፎረስትን 1 ለ 0 ሲያሸንፍ ቼልሲ ከብሬንትፎርድ ጋር 2 አቻ ተለያይቷል፡፡
 
የሊጉ መሪ ሊቨርፑል በዋንጫ ፉክክሩ ላይ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ባገኘበት ጨዋታ ዳሪዊን ኑኔዝ ባለቀ ደቂቃ ቡድኑን አሸናፊ ማድረግ ያስቻለ ግብ አስቆጥሯል፡፡
 
በፕሪሚየር ሊጉ ምሽት 12 ሰዓት በተደረጉ ሌሎች ጨዋተዎች ቶተንሃም ክሪስታል ፓላስን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ፣ ኒውካስትል ዩናይትድ ዎልቭስን 3 ለ 0 ረትቷል፡፡

Read 512 times