Monday, 08 August 2016 06:10

በፕ/ር መስፍን ወለ/ማርያም መፅሐፍ ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

 ሚዩዚክ ሜይዴይ ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ‹‹ዛሬም እንጉጎሮ›› በተሰኘው የፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማሪያም የግጥም መፅሀፍ ላይ ነገ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ- መፅሀፍትና ቤተ መዛግብት አዳራሽ ውይይት ይካሄዳል፡፡  ለውይይት የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት በደብረብርሀን ዩኒቨርሲቲ የስነ-ፅሁፍ መምህርና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፒ. ኤች.ዲ እጩ የሆኑት ደራሲ ታደለ ፈንታው እንደሆኑ የተገለፁ ሲሆን በውይይቱ ላይ የመሳተፍ ፍላጎት ያለው ሁሉ እንዲገኝ  ሚዩዚክ ሜይዴይ ጋብዟል፡፡

Read 1158 times