Saturday, 18 June 2016 13:38

“Sharing Costs Nothing” መፅሀፍ ገበያ ላይ ዋለ

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

    በዶ/ር ሱባህ ኤ የሱፍ በእንግሊዝኛ የተሰናዳው “Sharing Costss Nothing” ሰሞኑን ለገበያ የዋለ ሲሆን በተለያዩ የጤና ጉዳዮች ላይ እንደሚያጠነጥን ታውቋል፡፡ መፅሀፉ በዋናነት ህብረተሰቡ በተደጋጋሚ  የሚያያቸው ነገር ግን ትኩረት ሰጥቶ ወደ ህክምና የማይመጣባቸው እንደ ስቅታ፣ ነስር፣ የመንገድ ጉዞ ህመም፣ የከፍታ በሽታ (Mountain Sikness)፣ ሀንግ ኦቨር፣ እና በጎጂ የጤና ልማዶች ላይ አተኩሮ የተዘጋጀ ነው፡፡ መፅሀፉ ለአገር ውስጥ በ45 ብር ፣ ለውጭ አገራት በ10 ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 1715 times