Saturday, 12 December 2015 11:24

በ“ሰልፍ ሜዳ” ላይ ነገ ውይይት ይካሄዳል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

    ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፅሐፍ ንባብ ፕሮግራም ከኢትዮጵስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር በነገው ዕለት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ “ሰልፍ ሜዳ” በተሰኘው የደራሲ የግርማ ተስፋው መፅሀፍ ዙሪያ ውይይት ያካሂዳል፡፡ በወመዘክር አዳራሽ ለሚካሄደው ለዚህ ውይይት የመነሻ ሀሳብ የሚያቀርቡት አቶ ስለሺ ሀጎስ ሲሆኑ፤ የመፃሕፍት አፍቃሪያን በውይይቱ ላይ እንዲሳተፉ ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ ጋብዟል፡፡

Read 824 times