Saturday, 05 December 2015 09:17

ፀደኒያ ምስጋና አቀረበች

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

  በቅርቡ በናይጄሪያ ሌጎስ በተከናወነው “አፊርማ” የሙዚቃ ውድድር፤ “የምስራቅ አፍሪካ ምርጥ ሴት ድምፃዊት” ዘርፍ አሸናፊ የሆነችው ዝነኛዋ ድምፃዊት ፀደንያ ገ/ማርቆስ ድጋፋቸውን ለቸሯትና በተለያየ መንገድ ለደገፏት አድናቂዎቿ ባለፈው ማክሰኞ ባዘጋጀችው የምሽት ፕሮግራም ላይ ምስጋናዋን አቅርባለች፡፡

Read 1953 times