Saturday, 24 October 2015 10:13

“ዝክረ አርቲስት አልጋነሽ

Written by 
Rate this item
(2 votes)

አንጋፋዋ የጥበብ ባለሙያ አልጋነሽ ታሪኩ ለ50 ዓመታት የሰራቻቸው ዘመን ተሻጋሪ ስራዎቿ የተዘከሩበት የኪነጥበብ ፕሮግራም ከትላንት በስቲያ ጠዋት በኢትዮጵያ ብሔራዊ የባህል ማዕከል ተከናወነ፡፡
 በእለቱ የአርቲስቷ ስራዎች፣ የጥበብ አጀማመሯ፣ በኪነጥበቡ ያሳለፈቻቸው ፈተናዎችና ስኬቶቿ የተወሱ ሲሆን የተለያዩ የኪነ - ጥበብ ዝግጅቶችም ቀርበዋል፡፡
 በዚህ ፕሮግራም  ላይ የአርቲስቷ የሙያ ጓደኞች፣ ወዳጅ ዘመዶች፣ የኪነጥበብ አፍቃሪያን፣ የባህልና ቱሪዝም ተወካዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመው ነበር፡፡  

Read 2486 times