በማህበራዊ ሚዲያ ጸሃፊነቱ የሚታወቀው ገጣሚ አደም ሁሴን፤“እሳት ያልገባው ሀረግ” በሚል ርዕስ ያሳተመው የግጥም መድበል ለገበያ የቀረበ ሲሆን የፊታችን ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት ጀምሮ በፑሽኪን አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ግጥሞችን ያካተተው መጽሀፉ፤በብር 29፡90 እንደሚሸጥ ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በማህበራዊ ሚዲያ ጸሃፊነቱ የሚታወቀው ገጣሚ አደም ሁሴን፤“እሳት ያልገባው ሀረግ” በሚል ርዕስ ያሳተመው የግጥም መድበል ለገበያ የቀረበ ሲሆን የፊታችን ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት ጀምሮ በፑሽኪን አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ግጥሞችን ያካተተው መጽሀፉ፤በብር 29፡90 እንደሚሸጥ ታውቋል፡፡