Saturday, 15 August 2015 16:09

“እሳት ያልገባው ሐረግ” በፑሽኪን ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(0 votes)

በማህበራዊ ሚዲያ ጸሃፊነቱ የሚታወቀው ገጣሚ አደም ሁሴን፤“እሳት ያልገባው ሀረግ” በሚል ርዕስ ያሳተመው የግጥም መድበል ለገበያ የቀረበ ሲሆን የፊታችን ማክሰኞ ከምሽቱ 11 ሰዓት ጀምሮ በፑሽኪን አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በተለያዩ ማህበራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያጠነጥኑ  ግጥሞችን ያካተተው መጽሀፉ፤በብር 29፡90 እንደሚሸጥ ታውቋል፡፡  

Read 1742 times