Saturday, 04 July 2015 11:11

“The Unspoken Outlook” ዛሬ ይመረቃል

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

በወጣቷ ገጣሚ ፅጌረዳ ጌታቸው የተፃፉ የእንግሊዝኛ ግጥሞች የየዘ “The Unspoken Outlook” የተሰኘ የግጥም መድበል በዛሬው ዕለት ከ10፡30 ጀምሮ ቦሌ ኤርፖርት መዳረሻ ጋ በሚገኘው ቲኬ ህንፃ፣ 8ኛ ፎቅ ላይ ይመረቃል፡፡ በምረቃው ሥነ -ሥርዓት ላይ የስነ ፅሁፍ ባለሙያ ሂሳዊ ዳሰሳ ያቀርባሉ ተብሏል፡፡
በ84 ገፆች የተቀነበበው የግጥም መድበሉ፤ በ38 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡ ገጣሚዋ ዘንድሮ በሲቪል ኢንጂነሪንግ ከአምስት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ እንደምትመረቅ ታውቋል፡፡

Read 1703 times