Saturday, 04 July 2015 11:04

የፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም መጽሐፍ እየተነበበ ነው

Written by 
Rate this item
(1 Vote)

የታዋቂው ፖለቲከኛ ፕ/ር መስፍን ወልደማርያም“አዳፍኔ” ፍርሃትና መክሸፍ” የተሰኘ “መጽሐፍ
ባሳለፍነው ሣምንት ለንባብ በቅቷል፡፡ደራሲው ፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም “ሐውልት”በሚል ርዕስ ባሠፈሩት የመታሰቢያ ገፅ ጽሑፋቸው፤ለደጃዝማች ሃይሉ ከበደ፣ ዋጋቸውን ላላገኙለኢትዮጵያ አርበኞች፣ የፋሽስት ኢጣሊያን ወረራለመቋቋም በእንግሊዝ አገርና በአውሮፓ በሙሉየተደረገውን የፖለቲካ ትግል የነጭ ዘረኛነትን አጥሮችሁሉ ተሻግረው ሰው በመሆን በፊታውራሪነትለመሩት ይዘሮ ሲሊቪያ ፓንክረስት፣ የዜግነትግዴታቸውን በአውሮፓ በተለያዩ መንገዶች ለፈፀሙለፀሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሃብተወልድ፣ ለአብዲሣ አጋእና ለዘርአይ ደረስ ይሁን ብለዋል፡፡መጽሐፉ የተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እናታሪካዊ ጉዳዮችን የሚተነትን ሲሆን በ280 ገፆችተዘጋጅቶ በ69 ብር ለገበያ ቀርቧል፡፡

Read 2607 times