የኢትዮጵያ ሴት ደራሲያን ማህበር ከኢትዮጵያባህል ማዕከል ጋር በመተባበር ባህላዊ ህክምናንና አገርበቀል ዕውቀቶችን በተመለከተ የተለያዩ መፃሕፍትየፃፉትን ደራሲ በቀለች ቶላን የሚዘክር ፕሮግራምባለፈው ረቡዕ በኢትዮጵያ ባህል ማዕከል አዳራሽ ያካሄደ ሲሆን በስራዎቻቸው ላይ የመነሻ ጽሑፍ ቀርቦም ውይይት ተካሂዷል፡፡ደራሲ በቀለች ቶላ የሴት ደራሲያን ማህበር አባል
እንደሆኑ ታውቋል፡፡
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና