በገጣሚ ገነት ወንድሙ ተደርሶ ለንባብ የበቃው “ከውሽንፍር ኋላ” የተሰኘ የግጥም መድበል፤ ነገ ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በጣይቱ ሆቴል፣ ጃዝ አምባ ይመረቃል፡፡ በምረቃው ስነስርዓት ላይ ወጣትና አንጋፋ ገጣሚያን የግጥም ስራዎቻቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን የጥበብ ወዳጆች በፕሮግራሙ ላይ እንዲታደሙ ተጋብዘዋል፡፡
Saturday, 14 December 2013 13:18
“ከውሽንፍር ኋላ” ነገ ይመረቃል
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና