Saturday, 02 November 2013 12:04

“የብልህ ፖሊስ ቁልፍ ምስጢር” ተመረቀ

Written by  መልካሙ ተክሌ
Rate this item
(0 votes)

በኮንስታብል ጌታቸው ዳምጠው የተፃፈው “የብልህ ፖሊስ ቁልፍ ምስጢር” የተሰኘ አነስተኛ መፅሐፍ ባለፈው እሁድ ካዛንቺስ በሚገኘው ወረዳ 8 አዳራሽ ተመረቀ፡፡ ፖሊሶች ሊገነዘቧቸው በሚገቡ አምስት መልእክቶች ላይ ያተኮረው መፅሐፍ 50 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 25 ብር ነው፡፡

Read 1004 times