በኮንስታብል ጌታቸው ዳምጠው የተፃፈው “የብልህ ፖሊስ ቁልፍ ምስጢር” የተሰኘ አነስተኛ መፅሐፍ ባለፈው እሁድ ካዛንቺስ በሚገኘው ወረዳ 8 አዳራሽ ተመረቀ፡፡ ፖሊሶች ሊገነዘቧቸው በሚገቡ አምስት መልእክቶች ላይ ያተኮረው መፅሐፍ 50 ገፆች ያሉት ሲሆን ዋጋው 25 ብር ነው፡፡
Saturday, 02 November 2013 12:04
“የብልህ ፖሊስ ቁልፍ ምስጢር” ተመረቀ
Written by መልካሙ ተክሌ
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና