ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የህንዶች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ የዱር እንስሳት ተሰብስበው የወቅቱን ችግራቸውን ለመፍታት የወያያሉ አሉ፡፡ በመጀመሪያ ሰስ ተነስታ፤ “ቅጠለ - በል (Herbivore) እንስሳት እኔ ከምመገበው ዛፍ እየበሉ አስቸግረውኛልና አንድ መላ ይበጅልኝ” ስትል አመለከተች፡፡ ለመልሷም፤ ተሟጋቾቿ፤ “ዱር የበቀለ ዛፍ የማንኛችንም ሀብት ነውና የብቻዬ…
Read 4629 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የህንዶች ተረት እንዲህ ይላል፡፡ የዱር እንስሳት ተሰብስበው የወቅቱን ችግራቸውን ለመፍታት የወያያሉ አሉ፡፡ በመጀመሪያ ሰስ ተነስታ፤ “ቅጠለ - በል (Herbivore) እንስሳት እኔ ከምመገበው ዛፍ እየበሉ አስቸግረውኛልና አንድ መላ ይበጅልኝ” ስትል አመለከተች፡፡ ለመልሷም፤ ተሟጋቾቿ፤ “ዱር የበቀለ ዛፍ የማንኛችንም ሀብት ነውና የብቻዬ…
Read 4527 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ለማንኛውም ወደየቤታችን የሚወስዱን መንገዶች ለየቅል እንደሆኑት ሁሉ ወደየአገር ዕድገታችንም የሚወስዱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጐዳናዎች የተለያዩ ናቸው፡፡ ዲሞክራሲዎቻችንም እንደዚያው! ማጠቃለያዎች ሁሉ ያለቀላቸው ናቸው ብሎ መደምደም ደግ አይደለም፡፡ የአፍራሽ አፍራሽ አለው፡፡ ጊዜን ጊዜ ይሽራል፡፡ ለውጥን ለውጥ ያሻሽላል፡፡ “እያንዳንዱ ጅምላ - ድምዳሜ (ማጠቃለያ) ስህተት…
Read 3705 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ብዙ ዕውነት ሲቆይ ተረት ይሆናል!ከዕለታት በአንደኛው የዱሮ ዘመን፤ የአንድ የፖለቲካ ድርጅት አባላት፤ ድርጅታቸውን ይተዉና ወደ መንግሥት ይገባሉ፡፡ በመንግሥት ሥር አንድ አለቃ ተመድቦላቸው እየነቁ፣ እየበቁ፣ እየተደራጁ ኑሮ ይጀምራሉ፡፡ በመካከል አንደኛው ወደ ኪውባ ለከፍተኛ የንቃት ትምህርት ይላካል፡፡ ተምሮ ሲመለስ አንድ አዲስ ክስተት…
Read 6487 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ንጉሥ ባለሟሎቻቸውን ይዘው ወደ አንድ ጥቅጥቅ ወዳለ ደን ይሄዳሉ፡፡ ከዚያም፤ “በሉ ዛሬ ዒላማና ማነጣጠር እንወዳደራለን፡፡ የምትፈልጉትን ዒላማ መርጣችሁ ምቱ” አሉ፡፡ በመጀመሪያ አንደኛው ባለሟል፤ “እኔ እዚያ ከሩቅ የሚታየውን ቅንጭብ ለመምታት እፈልጋለሁ” ብሎ አነጣጠረና ተኮሰ፡፡ የቅንጭቡን አንድ ቅርንጫፍ…
Read 4137 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 September 2012 10:47
ጫቁወው አው በይ ጊድ ጭመይ ኦይችን ጭቅዳጋ፤ ዎረነ በይስ ግን እ ጠይኮሽን ግን ጫቅስዳጋ ዎረነ ያጌስ
Written by
(“አንተ መሀላ የት ትሄዳለህ” ይላሉ ሽማግሌ “የማለውን ለመግደል” ይላል መሀላ፡፡“ካጣኸውስ?” ቢሉት፤ “ያስማለውን እገላለሁ” ይላል - (የአማርኛ ተመሳሳዩ) ህንዶች የሚተርቱት አንድ አፈ - ታሪክ እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በአንድ አካባቢ፣ አንዲት ነብሰ - ጡር እናት፤ ጊዜዋ ደርሶ ኖሮ፣ ሽንት ውሃዋ…
Read 3931 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ