ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 20 April 2013 11:37
ከመሠረት ጋር አትጣላ ለሁልጊዜ ይሆንሃል። ካብ ጋ አትጠጋ እላይህ ላይ ይፈርሳል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሰዎች ወንጀል ፈፅማችኋል ተብለው የፐርሺያ ሱልጣን ፊት ቀረቡ፡፡ ሡልጣኑ የመጀመሪያውን አስጠርተው “ወንጀሉን ለመፈፀም ያነሳሳህ ምንድነው?” ሲሉ ጠየቁ፡፡ የመጀመሪያው ሰውም፣ “ሡልጣን ሆይ! መቼም ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም፡፡ በተለይ በሴት የማይሳሳት የለም፡፡ አንዲት ቆንጆ ሴት የሰጠችኝን ምክር አምኜ…
Read 5244 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ጐራዴን፣ እጀታዋን የያዘ ያሸንፋል *** (የትግሪኛ ተረት) በዓላት ሁሉ ቢሰባሰቡ መስቀልን አያህሉም! ቂል ከሰረቋት በኋላ ትነግዳለች! ያለ የማያልፍ ይመስለዋል፣ ያለፈ ያልነበረ ይመስለዋል! (የጉራጊኛ ተረት) *** ሞኝ ባል ሚስቱን ይስማል! ዕዳ የሌለበትን ድህነትና በሽታ የሌለበትን ክሳት የመሰለ የለም (የወላይታ ተረት) ያለ…
Read 5608 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 06 April 2013 14:33
ስልቻ ተበላሸ፡፡ ምኑጋ? ሲነፋ፡፡ ሲነፋ አይደለም፣ መጀመሪያ ሲገፈፍ ነው
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፤ አንድ ሰው፣ ለወዳጆቹ የሚከተለውን ደብዳቤ ፃፈ፡፡ ኑ አቃብሩኝ ዛሬ የጥንቱ የጠዋቱ ወዳጃችን አቶ “ማኅበራዊ-ብስለት” (Common Sense) የቀብሩ ሥነ ስርዓት ስለሚካሄድ ቀብር ላይ ተገኝታችሁ አብረን እንቀብረው ዘንድ ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ እንደምታውቁት አቶ “ማህበራዊ-ብስለት” የሁላችንም የረዥም ጊዜ ወዳጅ ነው፡፡ ዕድሜውን…
Read 4923 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊት ከአንድ ውጊያ ድል በኋላ፤ እስቲ ያሳለፍነውን ጦርነት እንዴት እንዳሸነፍ እንመርምር ይባባላሉ፡፡ ነብር - “የእኔ መኖር ነው ዋናው፡፡ የእኔ ፍጥነት ጠላቶቻቸውን አደነጋግሩዋቸዋል” አለ፡፡ ዝሆን - “የእኔ ግዙፍነት ጠላቶቻችንን ብርክ አሲዞዋቸው እንደነበር ሁላችሁም ምስክር ናችሁ” አለ፡፡ ዝንጀሮ…
Read 6936 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 23 March 2013 13:39
“የፊተኛውን ባልሽን በምን ቀበርሺው? በሻሽ፡፡ ምነው ቢሉ? የኋለኛው እንዳይሸሽ”
Written by Administrator
በዱሮ ዘመን፤ ከዕለታት አንድ ቀን፤ በአንድ አካባቢ የሆነው ታሪክ ዛሬ እንደ ተረት ይወጋል፡፡ ወቅቱ ጅብ በጣም የሚፈራበትና ከሰው ጋር እየተጋፋ ገና በደምብ ሳይመሽ የሚመጣበት፣ በረት የሚሰብርበት፣ አጥር የሚጥስበት ነበር ይባላል፡፡ ከዚህም አልፎ ተርፎ ቤት ውስጥ እስከመግባትና ሰው እስከመብላት ደርሶ ነበር…
Read 3851 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አዕዋፋት ተሰብስበው እያደኑ ስለሚይዟቸው ጠላቶቻቸው ይወያያሉ፤ አሉ፡፡ ዋና ሰብሳቢያቸው ንሥር ነው፡፡ ንሥር ያቀረበው ሃሳብ የሚከተለው ነበር፡- “እንደምታውቁት የምንወያየው የጠላቶቻችንን ፈሊጥ ተረድተን ራሳችንን ለማዳን ምን እናድርግ በሚለው ላይ ሲሆን ለዚህ አስፈፃሚ የሚሆነንን ተወካይ በመጨረሻ ለመምረጥ ነው፡፡ የምንመርጠው ተወካይ…
Read 6720 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ