Saturday, 27 June 2015 09:24

የፀሐፍት ጥግ

Written by 
Rate this item
(3 votes)

ረመዳን ወደ ገፅ 19 ዞሯል
• የአዲስ አድማስ ጋዜጣ ድረገጽን ባለፈው ዓመት በአጠቃላይ ከ80
ሚሊዮን በላይ ተመልካቾች ጎብኝተውታል፡፡
• ዘንድሮ ከጥር ወር እስከ መጋቢት አጋማሽ ባሉት ጊዜያት ብቻ ከ20
ሚሊዮን በላይ ጎብኚዎች የተመለከቱት ሲሆን በየወሩ በአማካይ
ከ6 ሚሊዮን በላይ ተመልካቾች አሉት፡፡
• እስካሁን የተጠቀሱት መረጃዎች የአገር ውስጥ ጎብኚዎችን ብቻ
የሚመለከቱ ሲሆን በተመሳሳይ ሁኔታ በአሜሪካ፣ በአውሮፓ፣
በአረብ አገራትና በሌሎች ዓለማትም በርካታ ሚሊዮን
ኢትዮጵያውያን የሚጎበኙት ተወዳጅ ድረ-ገጽ ነው!
• ሦስት ዓለም አቀፍ ተቋማት በኢትዮጵያ የሚገኙ የዜና ድረ-ገጾችን
በተለያዩ መስፈርቶች አወዳድረው፣ የአዲስ አድማስ ድረ-ገጽን
ከቀዳሚዎቹ ሦስት ድረገጾች አንዱ መሆኑን መስክረውለታል፡፡
• በአሁኑ ሰዓት ትላልቅ የሪል እስቴት ኩባንያዎች፣ዓለም አቀፍ
የሞባይል ስልክ አምራቾች፣ታዋቂ የለስላሳ መጠጥ ፋብሪካዎችና
ሌሎችም---- በድረ ገጻችን ላይ እያስተዋወቁ ይገኛሉ፡፡
እርስዎስ? ለእርስዎም ቦታ አለን!!
ድረ ገጻችንን ይጎብኙት፡ www.addisadmass.news.com
ለተጨማሪ መረጃ፡- 0911-936787
ድርጅትዎን፣ ምርትዎንና አገልግሎትዎን
በርካታ ሚሊዮኖች በሚጎበኙት
ድረ-ገጻችን ያስተዋውቁ!
• አርታኢ እና አሳታሚ በሚሉት መጠሪያዎች
መካከል ያለውን ልዩነት ለማወቅ ከፈለግህ:-
አርታኢ ረቂቅ ጽሑፎችን የሚመርጥ ሲሆን
አሳታሚ አርታኢዎችን የሚመርጥ ነው፡፡
ማክስ ሹስተር
• መጽሐፍ በኪስ ውስጥ እንደሚይዙት
የአትክልት ሥፍራ ነው፡፡
የአረቦች አባባል
• ሥነፅሁፍን በራሱ እንደ ግብ አልቆጥረውም።
አንድ ነገር የማስተላለፊያ መንገድ ነው፡፡
ኢሳቤል አሌንዴ
• ፍፅምናን ብጠብቅ ኖሮ አንዲትም ቃል
ባልፃፍኩ ነበር፡፡
ማርጋሬት አትውድ
• ረቂቅ ሃሳብ ማስፈር፣ ጥናት ማድረግ፣
ስለምትሰራው ነገር ከሰዎች ጋር ማውራት
- ከእነዚህ ውስጥ አንዳቸውም ከመፃፍ
አይመደቡም፡፡ መፃፍ መፃፍ ነው፡፡
ኢ. ኤል ዶክቶሮው
• ለመኖር ታሪኮችን መተረክ አለብህ፡፡
ዩምቤርቶ ኢኮ
• ስድስቱ የመፃፍ ወርቃማ ህጐች፡- ማንበብ፣
ማንበብ፣ ማንበብ እና መፃፍ፣ መፃፍ፣ …
መፃፍ ናቸው፡፡
ኧርነስት ጌይንስ
• ፀሐፊነት በቋንቋ መስከርን ይጠይቃል፡፡
ጂም ሃሪሰን
• ለወጣት ፀሐፍት ምክር መለገስ ቢኖርብኝ፣
ስለ ጽሑፍ ወይም ስለራሳቸው የሚያወሩ
ፀሐፊዎችን አትስሟቸው እላቸዋለሁ፡፡
ሊሊያን ሄልማን
• በኪነጥበብ ቁጥብነት ሁልጊዜ ውበት ነው፡፡
ሔነሪ ጄምስ
• ማንነትህን እስክታውቅ ድረስ መፃፍ
አትችልም፡፡
ሳልማን ሩሽዲ
• በጥያቄ እጀምራለሁ፡፡ ከዚያም መልስ
ለመስጠት እሞክራለሁ፡፡
ሜሪ ሊ ሴትል
• ባልሆነ ቦታ ኮማ መደንቀር ያስጠላኛል፡፡
ዋልት ዊትማን
• ስለራስህ እውነቱን ካልተናገርክ ስለሌሎች
ሰዎች እውነቱን ልትናገር አትችልም፡፡
ቨርጂኒያ ውልፍ
• በውስጥህ ያለ ያልተነገረ ታሪክን ከመሸከም
የበለጠ ትልቅ ስቃይ የለም፡፡
ማያ አንጄሎ

Read 1735 times