ባህል

Saturday, 23 December 2023 10:58

መሀል ላይ መቁለጭለጭ

Written by
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… መቼም ጨዋታ አይደል፣ ግራ ግብት ያለን ነገር አለ። ‘ስልጣኔ’ ማለት… አንዳንዴ ትርጉሙ ግራ አይገባችሁም! አለመሰልጠናችንን የሚነካን በዛብና። አለ አይደል… የእኛ የእኛ የሆነውን ሁሉ የ‘ፋራነት’ … የነሱ የሆነው ሁሉ የ”ስልጣኔ” እየሆነ ተቸግረናል። ስሙኝማ… አንዳንዶቻችሁ “በአውሮፕላን የምትመጡም…” ሰዎች! ሰላም…
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው… በቃ ዘመኑ እንዲህ ሆነ ማለት ነው እንዴ… በቃ እኮ ሰው አየኝ አላየኝ ማለት መተፋፈር ምናምን ሁሉ ቀረ ማለት ነው? የእውነት እኮ እንደኔ ያለው በጋቢ ላይ ካፖርት መደረብ ‘ፋሺን’ የሚመስለው ‘ፕሪሚቲቭ’ ሰው.፣ ስምንተኛው ሺህ የደረሰ ቢመስለው አይገርምም፡፡ ኧረ…
Sunday, 10 December 2023 20:56

‘ጆሮ በሊዝ እንስጥ እንዴ!'

Written by
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… እንግዲህ አየሩም ‘ቀዝቀዝ' እያለ ነው፡፡ “ያወቁ ተሟቁ” ማለት ይሄኔ ነው፡፡ ልጄ አዋዋልና አመሻሻችሁን… አለ አይደል… ክረምት-ተኮር ካላደረጋችሁት በኋላ “ወጋኝ…ቆረጠኝ” ማለት ዋጋ የለውም፡፡ ስኳር እንኳን ከወርቅ ጋር ‘የውድነት' ፉክክር በያዘችበት ዘመን… “እድሜ ለሃኪም” ማለት እንኳን አስቸግሯል፡፡ [ስሙኝማ… ደህናው ነገር…
Saturday, 02 December 2023 19:50

“የጉንዳን አፈጣጠር…”

Written by
Rate this item
(6 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!የሆነ በቅርብ ርቀት የምናውቃቸው ‘እሱና እሷ’ ነበሩላችሁ፡፡ በቃ በፍቅር ‘እፍ’ ብለው ሰውን ሲያስቀኑት ነበር፡፡፡ ታዲያላችሁ… በቀደምለት ‘የማይታረቅ ቅራኔ’ ውስጥ ገብተው “አትድረሽብኝ” “አትድረስብኝ” ተባባሉትና አረፉት፡፡ የዘንድሮ ‘አፍ’ ያስባለ ‘ላቭ’ የአወዳደቁ ፍጥነት አይገርማችሁም! ደግሞ‘ኮ… “የጥንቱ ትዝ አለኝ..” የለ “ያሳለፍነው ዘመን…” የለ……
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ የሁለት ቅርሶችን ሕጋዊ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ከዩኔስኮ ተረከበችኢትዮጵያ የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክና የጌዴኦ ባህላዊ መልክዓ ምድር ሕጋዊ የምዝገባ ምስክር ወረቀት ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተረክባለች፡፡ የቅርሶቹን የምዝገባ ምስክር ወረቀት ኢትዮጵያ ከዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ማዕከል የአፍሪካ ቢሮ…
Tuesday, 28 November 2023 20:08

አዲስ አድማስ AddisAdmass Issue-1245 pdf

Written by
Rate this item
(0 votes)
Page 2 of 92