ርዕሰ አንቀፅ
ጥንት ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ዐረብ ፍርድ ቤት ይቀርባል፡፡ የከሰሱት ሶስት ሴቶች ናቸው፡፡ ያለአግባብ ፈቶናል፣ በድሎናል፣ ብለው ነው አቤቱታ ያቀረቡት፡፡ ዐረቡ ቀርቦ እያንዳንዳቸውን፤ “ለምን እንዳባረርካቸው አስረዳ?” ተባለ፡፡ዐረቡም፤“የመጀመሪያዋ ሚስቴ ጠዋት ማታ ጭቅጭቅ አበዛችብኝ!” አለ፡፡ “ምን ብላ ጨቀጨቀችህ?” አሉ ዳኛው፡፡ “ነገ ትፈታኛለህ፤…
Read 6331 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ዴሞስቴን የተባለ የግሪክ ፈላስፋ ህዝብ በተሰበሰበበት ንግግር ለማድረግ እየተሳነው ስለተቸገረ፤ የንግግር ልምምድ ለማድረግ ወደ አንድ ወንዝ አጠገብ ይሄዳል፡፡ ወንዙ በከፍተኛ ፍጥነት እየተወረወረ ቋጥኝ ላይ ያርፍና ኃያል ድምፅ ይፈጥራል፡፡ ዴሞስቴን ደግሞ ይህንን ድምፅ ለማሸነፍ እጅግ ነጎድጓዳማ ድምፅ ያወጣል፡፡ ወንዙ በቀጣይ ጩኸቱን…
Read 9070 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ አገር በጀግንነት የተደነቀ አንድ ተወዳጅ ሰው ነበር፡፡ በመንደሩ ያሉት ሰዎች ሁሉ ስለ አንበሳነቱ ሲያወሩ አድረው፣ ሲያወሩ ቢውሉ፤ አይሰለቻቸውም፤ አይደክማቸውም፡፡ አንድ ቀን ሽፍቶች በመንደሩ ዙሪያ ለወረራ እየተዘጋጁ ነው የሚል መረጃ መጣ፡፡ አገሬው ተረበሸ፡፡ የአገር ሽማግሌዎች ተሰበሰቡና ምን እናድርግ ተባባሉ፡-አንደኛው -…
Read 6235 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ደራሲ ከበደ ሚካኤል ከፃፏቸው አስገራሚ ተረቶች መካከል የሚከተለው ተረት ደጋግሞ ቢነገር እንኳ የማይሰለችና ትምህርታዊ ተምሳሌት ነው፡፡ አንድ ፈረሰኛ ወደ አንድ ከፍተኛ ተራራ ይጓዝ ነበር፡፡ ወደ ተራራው ወገብ ላይ ሲደርስ አንድ ምስኪንና አንድ እግሩ ሽባ የሆነ ሰው እንዳቅሙ ቋጥኙን እየቧጠጠ ለመውጣት…
Read 8297 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ አገር በአንዲት መንደር ውስጥ ብቻውን የሚኖር አንድ ሰዓሊ ነበር፡፡በመንደሩ ውስጥ አንድ ሐይቅ አለ፡፡ ሐይቁ ሰዓሊው ከሚኖርበት ቤት ጥቂት ራቅ ይላል፡፡ ያ ሰዓሊ ታላላቅ የተባሉ ስዕሎችን ይሰራና ወደ ተለያዩ የዓለም ክፍሎች ይልካል፡፡ በዚህም ታላቅ ስምና ዝናን ያተርፋል፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን…
Read 6556 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን የአፄ ቴዎድሮስ ቴያትር ውስጥ ስለ አፄ ቴዎድሮስ መድፍ ስለ ሴቫስቶፖል የተነገረውና የተተወነው ታሪክ በጣም ደማቅ ነው፡፡ አፄ ቴዎድሮስ፤ “ሃያ ሺህ ጎበዝ መልምላችሁ መድፌን ሴቫስቶፖልን መቅደላ አፋፍ ድረስ አምጡልኝ” ብለው ባዘዙት መሰረት፣ መድፉ መጣላቸው፡፡ያንን ቀጥ ያለ አቀበት፣ እጅግ…
Read 4684 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ