ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ ታሞ እቤት ዋለ፡፡ ምግብ የሚያመጣለት በማጣቱ ወዳጁን ቀበሮን ይጠራና “ወዳጄ ቀበሮ፤ እባክህ ወደ ጫካው ሂድና ወጣቱን አጋዘን ጥራልኝ። የአጋዘን ልብና አንጐል አምሮኛል” ይለዋል፡፡ ቀበሮም የአያ አንበሶን ቃል ለመፈፀም ወደ ጫካው ይሄድና አጋዘንን ያገኘዋል፡፡ ከዚያም፤ “የመጣሁት…
Read 12585 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ባል ወደ ሩቅ አገር ሲሄድ መንገድ ላይ ይመሽበታል፡፡ወደ አንድ ቤት ጎራ ብሎ፤ “የመሸበት መንገደኛ እባካችሁ አሳድሩኝ?” ሲል ይለምናል፡፡ አባወራውም፤“ቤታችን የእግዚአብሔር ቤት ነው፡፡ ግባ፡፡ የበላነውን በልተህ፣ የጠጣነውን ጠጥተህ፤ መደብ ላይ እናነጥፍልህና ትተኛለህ፡፡” አለው፡፡ ባለቤቲቱም፤ “እኛም ወደናንተ አገር…
Read 13302 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አቴናዊና አንድ ቲቤታዊ መንገድ ላይ ይገናኛሉ። ከዚያም ውይይት ማድረግ ጀመሩ፡፡ መንገደኞች ትንሽም ይሁን ትልቅ ነገር ማንሳታቸው የተለመደ ነው፡፡ የተለያዩ ጉዳዮችን ካነሱ በኋላ ስለጀግኖች ወሬ ጀመሩ፡፡ ሁለቱም የየራሳቸውን ጀግኖች ማወደስ ያዙ፡፡ አቴናዊው፤ “የእኔን አገር ከተማ ጀግኖች የሚያክል…
Read 11311 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አባት፣ ወንድ ልጁን ይዞ፣ አህያውን ለመሸጥ ወደገበያ እየሄደ ነበር፡፡ መንገድ ላይ የሆኑ ኮረዶች እየሳቁ እያላገጡ፣ “እንደነዚህ አባትና ልጅ ያሉት ጅሎች በዓለም ላይ ታይተው አይታወቁም፡፡ በዚህ አቧራማ ጎዳና አህያው ላይ ወጥተው እየጋለቡ መሄድ ሲችሉ፤ በእግራቸው ይኳትናሉ!” አሉ።…
Read 8395 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ውሻና አውራ ዶሮ ውድ ጓደኛሞች ሆኑ፡፡ ከዚያም ረዥም መንገድ ለመሄድ ተስማሙና ጉዞ ጀመሩ፡፡ ማታ ላይ አውራዶሮ አንድ ትልቅ ዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ወጣና መኝታውን እዚያ ላይ አደረገ፡፡ ውሻው ደግሞ የዛፉ ግንድ ከሥር በኩል ተፈልፍሎ ስለነበር እዚያ ውስጥ ገብቶ…
Read 7381 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ጓደኛሞች ረዥም መንገድ ሊሄዱ ይነሳሉ፡፡ ምክክር ይጀምራሉ፡፡ አንደኛው - እንዲያው ለነገሩ እንዲህ ያለ ረዥም መንገድ ስንጀምር ብዙ ስንቅ መያዝ ነበረብን’ኮ፡፡ ሁለተኛው - ያንተን አላቅም እንጂ እኔ ከቤት የተዘጋጀልኝን ስንቅ ይዣለሁ፡፡ አንደኛው - ምን ምን ይዘሃል?ሁለተኛው -…
Read 7554 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ