ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 01 June 2024 20:55
“አይጢቱ ድፍን ቅል ውስጥ ገብታ ወለደች!” ቢለው፤ “በምን ገብታ?” “እኸ! ጉዱ ምን ላይ ነው?”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አሦች በግዛታቸው ላይ ከፍተኛ ቅሬታና መከፋት ተሰማቸው። አንዱ አሣ ሌሎችን በአጠገቡ የማሳለፍ ፍቃደኝነት አላሳይ አለ። ሁሉ በዘፈቀደ ወደ ግራ ወደ ቀኝ፣ ሽቅብ ቁልቁል ያለሥርዓት ይምዘገዘጋል፤ ውሃውን ያደፈርሳል። በሰላም በቡድን ሆነው ለመቆም በሚሞክሩት መካከል እየሰነጠቁ ማቋረጥና አንዳችም ይቅርታ…
Read 284 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንዳንድ እውነተኛ ታሪክ እንደተረት ይነገራል። የሚከተለውን ዓይነት ነው።ናፖሊዮን ከስፓኒሽ ጦርነት ሲመለስ (1809) በጣም ተበሳጭቶና እየተቅበጠበጠ ነበር ይባላል። የቅርብ ሰዎቹና አፍ- ጠባቂዎቹ፣ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትሩና የፖሊስ አዛዡ ሲያሴሩበት እንደነበር ሹክ ይሉታል። ገና ወደ መዲናይቱ እንደገባ ወደ ቤተ-መንግሥቱ በማምራት፣ የሚኒስትሮቹንና የበላይ ባለሥልጣናቱን…
Read 502 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከቦታ ቦታ እየተዘዋወሩ ለሰዎች ምክር በመስጠት የታወቁ አንድ ብልህና ጨዋታ አዋቂ ሽማግሌ ነበሩ፡፡ ታዲያ አንድ ቀን አንድ ጅል ዛፍ ጫፍ ላይ ሆኖ፤ “አባቴ እባክዎ ምክር ፈልጌያለሁ ይርዱኝ?” ሲል ይጠይቃል፡፡“በጄ፤ ምን ልምከርህ?”“ይቺን ቅርንጫፍ ልጥላት እዚች ጋ ልመታት ነው”“መክረህ ጨርሰሃል ልጄ እንደውሳኔህ…
Read 1173 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ፕሉታርክ እንደጻፈው የሚከተለው አፈ-ታሪክ አለ።ከክርስቶስ ልደት በፊት በ454 ዓመት፣ ኮሪዮሳኑስ የሚባል የሮማ ወታደራዊ መሪ ነበር። በጥንታዊ ሮም ታላቅ ወታደራዊ ጀግና ነው የተባለ ነበር። በርካታ ጦርነቶችን አሸንፏል። በዚህም አገሪቱን ከብዙ ጥፋት አድኗታል ተብሎለታል። ብዙውን ህይወቱን በጦር ሜዳ ስላሳለፈ በአካል የሚያውቁት ጥቂት…
Read 760 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በአንድ በረሀ ውስጥ ሁለት ሰዎች በፈረስ ሆነው ሜዳውን አቋርጠው በመሄድ ላይ ሳሉ ይገናኛሉ። ከሁለቱ የአንደኛው ፈረስ አንካሳ ነው። ባለ አንካሳው ፈረስ በረሀውን አቋርጦ አለሙ አገር ለመድረስ ፈረሱ አላስተማመነውም። ስለዚህም እንደምንም ብሎ ደህነኛውን ፈረስ ከሌላው ሰውዬ ለመውሰድ መላ ይፈልግ ጀመር። በመጨረሻም…
Read 1052 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ንሥሮች ስለወደፊት ዕጣ-ፈንታቸው ይጨዋወታሉ፡፡ አንደኛው - “እኛ ንሥሮች፤ ሰዎች እንዳያጠቁን በየጊዜው እየተገናኘን መወያየት፣ መነጋገር፣ ደካማ ጎናችንን እያነሳን መፍትሔውን ማግኘት ያስፈልገናል፡፡ ስለዚህ ሁሉንም ንሥሮች ሰብስበን እንነጋገርና አንድ ዓይነት አቋም እንያዝ”ሁለተኛው ንሥር - “በዕውነቱ በጣም ቀና ሀሳብ ነው፡፡ ሁሉም እንዲሰበሰቡ ማስታወቂያ…
Read 798 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ