Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበብ አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” የኪነጥበብ ማህበር 34ኛ ዝግጅቱን ባለፈው እሁድ በሻሸመኔ ከተማ አቀረበ፡፡ የኪነጥበብ ተሰጥኦ ያላቸው ጥበብ አፍቃሪዎች ችሎታቸውን ለሕዝብ እያቀረቡ እንዲያዳብሩና የአካባቢውን ሕብረተሰብ የጥበብ ፍላጎት ለማሟላት ከአመታት በፊት የተቋቋመው ማህበር ከኪነጥበባዊ ዝግጅቶቹ ባሻገር የኪነጥበብ እንግዶች በመጋበዝ…
Rate this item
(0 votes)
“የሀገራችን ባህላዊ ሥነሥዕል ትናንትናና ዛሬ” በሚል ርእስ የኢትዮጵያ ባህላዊ ሥነሥእል አውደርእይ ቀረበ፡፡ አውደርእዩ ከትናንት ወዲያ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም የተጀመረ ሲሆን እስከ ታህሣሥ 22 በተቋሙ ቤተመዘክር የሥዕል አዳራሽ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ አውደርእዩን ስድስት በባህላዊ ሥዕል ታዋቂ የሆኑ…
Rate this item
(0 votes)
በአምስት ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች የተቋቋመው “5 አርት ስቱዲዮና የሥዕል ጋለሪ” የፊታችን ሰኞ ተመርቆ ሥራ እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በክብር እንግድነት በመገኘት እንደሚመርቁት የሚጠበቀውን ጋለሪና ስቱዲዮ ያቋቋሙት አምስት ሠዐሊዎች ሲሆኑ ተክለማርያም ዘውዴ፣ አክሊሉ ተመስገን፣ አትክልት አሰፋ፣…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያና በአውስትራሊያ የተቀረፀው “ሴት” የደራሲና አዘጋጅ አወል ሃይረዲን ፊልም ዛሬ አዲስ አበባ በሚገኙ ሲኒማ ቤቶች ይመረቃል፡፡ ለዝግጅት ከሦስት ዓመት በላይ የፈጀው ፊልም፤ አሁን በሕይወት የሌሉት አርቲስት ምኒሊከ ወስናቸው እና አርቲስት በላይነሽ አመዴን ጨምሮ አብራር አብዶ፣ ዶር. ሶንግ፣ ጀማል አህመድና ሌሎችም…
Saturday, 10 December 2011 10:10

“አምስተኛ ጉባዔ” ለንባብ በቃ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በመጋቤ አዕላፍ መክብብ አጥናው የተዘጋጀው “አምስተኛ ጉባዔ” እድሜ ቀጥል የአባቶች ጫወታ መፅሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ ሥነቃል፣ የታሪክና ምሣሌዎች ባህር መዝገብ ክፍል 1 ተብሎ የተሰየመው መፅሐፍ ዋጋ 30 ብር ሲሆን 159 ገፆችም አሉት፡፡
Saturday, 10 December 2011 10:10

ቶም ተማሪዎቹን ዛሬ ያስመርቃል

Written by
Rate this item
(0 votes)
ቶም የቪዲዮ ግራፊና ፎቶግራፊ ማሰልጠኛ ተቋም በተለያዩ ዘርፎች ለ10 ወራት ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ዛሬ ያስመርቃል፡፡ ዛሬ ከጧቱ 2፡30 ስድስት ኪሎ በሚገኘው ስብሰባ ማዕከል የሚመረቁት 420 ተማሪዎች በ10ኛ ዙር ሥልጠና በፎቶግራፍ፣ ቪዲዮግራፍ እና ኤዲቲንግ የተማሩ ናቸው፡፡