ከአለም ዙሪያ
አይሲስ የተባለው አሸባሪ ቡድን ባሳለፍነው ሳምንት አርብ በፓሪስ ስድስት የተለያዩ አካባቢዎች የሰነዘረው የሽብር ጥቃት፣ 136 ያህል ሰዎችን ለህልፈተ ህይወት ዳርጓል፡፡ የመቁሰል አደጋ ከደረሰባቸው 352 ሰዎች መካከልም ከ100 በላይ የሚሆኑት ክፉኛ በመጎዳታቸው በአስጊ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ፡፡የፈረንሳይ መንግስት፣ የአርቡን የሽብር ጥቃት ተከትሎ…
Read 2381 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የሰላም ተምሳሌቷ አን ሳን ሱ ኪ፣ ህጉ ባይፈቅድላትም አገሯን ለመምራት ቆርጣለች ከአስር አመታት በላይ ወታደሩ በገነነበት አገዛዝ ስር የቆየችው ማያንማር ባለፈው እሁድ ታሪካዊና የአገሪቱን መጻይ ዕጣ ፋንታ ይወስናል የተባለለትን የፓርላማ ምርጫ አካሂዳለች፡፡ ወታደሩ አገሪቱ ወደተሟላ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት እንድትገባ ያለው ፈቃደኝነትን…
Read 1642 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
የአሜሪካ መንግስት በሶማሊያ የሚንቀሳቀሰውን የሽብር ቡድን የአልሻባብን ስድስት መሪዎች የሚገኙበትን ስፍራ ለጠቆመው ሰው ወይም ተቋም፣ 27 ሚሊዮን ዶላር በዎሮታ መልክ እንደሚሰጥ ማስታወቁን ቢቢሲ ዘገበ፡፡አሜሪካ ባለፈው አመት በሰነዘረችበት የድሮን ጥቃት የገደለችውን አህመድ አብዲ ጎዳኔን በመተካት፣ ቡድኑን በዋና መሪነት በማንቀሳቀስ ላይ የሚገኘውን…
Read 1909 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
አዞ ከሰው የተሻለ ታማኝ ዘብ ነው፤ በሙስና አታታልለውም!...” የኢንዶኔዥያ የጸረ - አደገኛ ዕጾች ብሄራዊ ተቋም ሃላፊ፣ ከአደገኛ ዕጾች ጋር በተያያዘ ተከስሰው ሞት የተፈረደባቸውን ወንጀለኞች ለማቆያነት የሚያገለግልና ዙሪያውን በአዞዎች ተከብቦ ጥብቅ ጥበቃ የሚደረግለት አዲስ የደሴት ላይ እስር ቤት የማቋቋም ዕቅድ እንዳላቸው…
Read 2014 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 14 November 2015 09:07
የቻይናው ኩባንያ አሊባባ የዓለማችንን የዕለታዊ ሽያጭ ክብረወሰን ሰበረ
Written by Administrator
አሊባባ የተባለው የቻይና የኢንተርኔት ንግድ ኩባንያ ባለፈው ረቡዕ በተከናወነው ሲንግልስዴይ የተባለ አመታዊ ልዩ የሽያጭ ፌስቲቫልባስመዘገበው ሽያጭ፣ በራሱ ተይዞ የቆየውን የዓለማችን የኢንተርኔት ዕለታዊ ሽያጭ ክብረወሰን ያሻሻለ ሲሆን አጠቃላይ ሽያጩ ከ13.8 ቢሊዮን ዶላር በላይ ይደርሳል ተብሎ እንደሚገመት ኤንቢሲ ኒውስ ዘገበ፡፡ኩባንያው ረቡዕ ዕለት…
Read 3038 times
Published in
ከአለም ዙሪያ
Saturday, 07 November 2015 10:08
የሊቢያ መንግስት እውቅና ካልተሰጠኝ አውሮፓን በስደተኞች አጥለቀልቃለሁ አለ
Written by Administrator
በዚህ ወር ብቻ ከ218 ሺህ በላይ ስደተኞች ባህር አቋርጠው አውሮፓ ገብተዋል ራሱን በህጋዊ መንግስትነት የሰየመው ናሽናል ሳሊቬሽን ገቨርንመንት ኦፍ ሊቢያስ ጄኔራል ናሽናል ኮንግረስ ቃል አቀባይ ጀማል ዙቢያ የአውሮፓ ህብረት በመንግስትነት እውቅና የማይሰጠው ከሆነ፣ ኮንግረሱ የአውሮፓ አገራትን በመቶ ሺዎች በሚቆጠሩ ተጨማሪ…
Read 2145 times
Published in
ከአለም ዙሪያ