ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(5 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ ገመድ ዝላይ ከሚዘሉ ልጆች ጋር ሊጫወት ከቤቱ ይወጣል፡፡ አባቱ ከፎቅ ሆኖ የስተውለዋል፡፡ አባትየው የሚያየውን ለማመን አልቻለም፡፡ ልጁ ገመዱን የሚያዞሩትን ልጆች፤ “እኔንም ገመድ ዝላይ አጫውቱኝ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡ “እሺ ዝለል” አሉት፡፡ ልጁ መዝለል ጀመረ፡፡ ልጆቹም ገመዱን ማዞር…
Rate this item
(10 votes)
“ዳኞች አጥፊን ባህር ውስጥ ይጥሉታል፡፡ ከሰመጠ ንፁሕ ነው ይሉታል፡፡ ካልሰመጠ ጠንቋይ ነው ብለው ይቀጠቅጡታል፡፡” - የግብፅ ፍርድአንድ የጥንት የኢትዮጵያ ጀግና ወደ ጦር ሜዳ ሊሄዱ እየተዘጋጁ ሳሉ፤ ሠፈር - ጐረቤቱ መጥቶ የበኩሉን የስንብት፣ የድጋፍና የማበረታታት መንፈስ ያላብሳቸዋል፡፡ “እርሶ የገቡበት ጦርነት መቼም…
Rate this item
(10 votes)
በዓለም ላይ በተደጋጋሚ ዝናን አትርፈው ተጠቃሽ ከሆኑት ተረቶች መካከል የሚከተለው ይገኝበታል። ደራሲ ገብረክርስቶስ ኃይለሥላሴ በፃፉት “የሉሲ ከዋክብትና ሌሎችም” በተሰኘው የውርስ ትርጉም የልጆች መልካም ሥነ - ምግባር መጽሐፍ፤ ያገኘነውን ለዛሬ ባጭሩ አቅርበነዋል። በድሮ ጊዜ በአራዊትና በወፎች መካከል ጦርነት ተደርጐ ነበር። የሌት…
Rate this item
(7 votes)
አንድ የኦሮሞ ተረት እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ወደ ዘመቻ ይሄድ ኖሮ ቤተሰቡንና ቤት ንብረቱን ሁሉ ለጎረቤቱ አደራ ብሎ፤ ቀዬውን ተሰናብቶ ወደ ጦር ሜዳ ሄደ፡፡ ጦርነቱ ከሁለት ዓመት በላይ ፈጀ፡፡ ብዙ ሰው ከወዲህ ወገን ሞተ፡፡ ከጠላትም በኩል እንደዚሁ…
Saturday, 10 May 2014 12:13

የወቅቱ ጥቅስ

Written by
Rate this item
(24 votes)
የፖለቲካ መፈክሩ፤ “የእኛ ተግባር መማር መማር መማር” የሚለው የሌኒን መርህ ነበር፡፡ አንዲት ልጅ የክፍል ፈተና እያለባት “ፎርፋ” የትም ስትዋልግ ትውላለች፡፡ አባት ይሄንን ጉድ ሰሙና አስጠሩዋት፡- “አንቺ፤ ለምንድነው ከክፍል የቀረሺው? ሌላው ቀርቶ ትምህርት ቤታችሁ ላይ የተለጠፈውን “የእኛ ተግባር መማር መማር መማር”…
Rate this item
(3 votes)
ሰውየው ወደ አደን ሊወጣ እየተዘገጃጀ ነው፡፡ መሣሪያ ሲያዘጋጅ፣ ጥይት ሲቆጥር ጥሩሩን (የውጊያ ልብሱን) ሲያጠልቅ፤ ዝናሩን ሲታጠቅ፤ ከአፋፍ ሆኖ የሚያስተውለው ጎረቤቱ፤ “ምን ጉድ መጣ? መጠየቅ አለብኝ ብሎ ወደ ቁልቁል ወረደ፡፡ታጣቂው ሲወጣ ጎረቤቱ አገኘው፡፡ “እንዴት አደርክ ወዳጄ!” አለ አዳኙ ሞቅ አድርጎ፡፡“ደህና እግዚሃር…