ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 31 May 2014 13:50
ድምፅን ከፍ አድርጐ በመጮህ ቤት የሚሠራ ቢሆን አህያ በቀን በቀኑ ሁለት ቤት በሠራ ነበር አንጋረ - ፈላስፋ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ልጅ ገመድ ዝላይ ከሚዘሉ ልጆች ጋር ሊጫወት ከቤቱ ይወጣል፡፡ አባቱ ከፎቅ ሆኖ የስተውለዋል፡፡ አባትየው የሚያየውን ለማመን አልቻለም፡፡ ልጁ ገመዱን የሚያዞሩትን ልጆች፤ “እኔንም ገመድ ዝላይ አጫውቱኝ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡ “እሺ ዝለል” አሉት፡፡ ልጁ መዝለል ጀመረ፡፡ ልጆቹም ገመዱን ማዞር…
Read 6567 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 24 May 2014 14:19
“ቀን ሲሰጥ የውሻ ደም ትበቀላለህ ቀን ሲከለክል ያባትህን ደም ትተዋለህ” - አገርኛ ተረት
Written by Administrator
“ዳኞች አጥፊን ባህር ውስጥ ይጥሉታል፡፡ ከሰመጠ ንፁሕ ነው ይሉታል፡፡ ካልሰመጠ ጠንቋይ ነው ብለው ይቀጠቅጡታል፡፡” - የግብፅ ፍርድአንድ የጥንት የኢትዮጵያ ጀግና ወደ ጦር ሜዳ ሊሄዱ እየተዘጋጁ ሳሉ፤ ሠፈር - ጐረቤቱ መጥቶ የበኩሉን የስንብት፣ የድጋፍና የማበረታታት መንፈስ ያላብሳቸዋል፡፡ “እርሶ የገቡበት ጦርነት መቼም…
Read 6086 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
በዓለም ላይ በተደጋጋሚ ዝናን አትርፈው ተጠቃሽ ከሆኑት ተረቶች መካከል የሚከተለው ይገኝበታል። ደራሲ ገብረክርስቶስ ኃይለሥላሴ በፃፉት “የሉሲ ከዋክብትና ሌሎችም” በተሰኘው የውርስ ትርጉም የልጆች መልካም ሥነ - ምግባር መጽሐፍ፤ ያገኘነውን ለዛሬ ባጭሩ አቅርበነዋል። በድሮ ጊዜ በአራዊትና በወፎች መካከል ጦርነት ተደርጐ ነበር። የሌት…
Read 7679 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 10 May 2014 12:19
ብትናገር ያምናውን፣ ብትፈትል አንድ ልቃቂት (ተተዛረበት ናይዓሚ፣ ተፈተለት ፋእሚ)
Written by Administrator
አንድ የኦሮሞ ተረት እንዲህ ይላል፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ወደ ዘመቻ ይሄድ ኖሮ ቤተሰቡንና ቤት ንብረቱን ሁሉ ለጎረቤቱ አደራ ብሎ፤ ቀዬውን ተሰናብቶ ወደ ጦር ሜዳ ሄደ፡፡ ጦርነቱ ከሁለት ዓመት በላይ ፈጀ፡፡ ብዙ ሰው ከወዲህ ወገን ሞተ፡፡ ከጠላትም በኩል እንደዚሁ…
Read 5219 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የፖለቲካ መፈክሩ፤ “የእኛ ተግባር መማር መማር መማር” የሚለው የሌኒን መርህ ነበር፡፡ አንዲት ልጅ የክፍል ፈተና እያለባት “ፎርፋ” የትም ስትዋልግ ትውላለች፡፡ አባት ይሄንን ጉድ ሰሙና አስጠሩዋት፡- “አንቺ፤ ለምንድነው ከክፍል የቀረሺው? ሌላው ቀርቶ ትምህርት ቤታችሁ ላይ የተለጠፈውን “የእኛ ተግባር መማር መማር መማር”…
Read 10894 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሰውየው ወደ አደን ሊወጣ እየተዘገጃጀ ነው፡፡ መሣሪያ ሲያዘጋጅ፣ ጥይት ሲቆጥር ጥሩሩን (የውጊያ ልብሱን) ሲያጠልቅ፤ ዝናሩን ሲታጠቅ፤ ከአፋፍ ሆኖ የሚያስተውለው ጎረቤቱ፤ “ምን ጉድ መጣ? መጠየቅ አለብኝ ብሎ ወደ ቁልቁል ወረደ፡፡ታጣቂው ሲወጣ ጎረቤቱ አገኘው፡፡ “እንዴት አደርክ ወዳጄ!” አለ አዳኙ ሞቅ አድርጎ፡፡“ደህና እግዚሃር…
Read 4807 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ