ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 22 July 2017 15:29
አያ፤ የብሳና ዛፍ ይሸብታል ወይ?” ቢለው፤ “ለዛፍ ሁሉ ያስተማረው ማን ሆነና ነው!” አለው
Written by Administrator
አለቃ ገብረ ሃና ከዕለታት አንድ ቀን መንገድ እሄዳለሁ ብለው ይነሳሉ፡፡“ማዘንጊያ” ይላሉ ሚስታቸውን“አቤት” ይላሉ ሚስት“መንገድ ልሄድ አስቤያለሁ”“ወዴት?”“ወደ ቆላ ወርጄ የታመመ ጠይቄ፣ የተጣላ አስታርቄ እመለሳለሁ!”“እንግዲያው ባዶ ሆድዎን አይሄዱም፤ ቆይ ቁርስ ደርሷል፡፡”“ባዶ ሆዳችንን አደል የተፈጠርን?”“ቢሆንም ወንድ ልጅ የሚገጥመው ስለማይታወቅ ባዶ ሆዱን አይወጣም”“ሴትስ የሚገጥማት…
Read 6480 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Sunday, 16 July 2017 00:00
መኮንኑ - “ኧረ ዙሪያውን ተከበናል ጄኔራል?” ጄኔራሉ - “አሪፍ ነዋ! በፈለግነው አቅጣጫ እንተኩሳለን”
Written by Administrator
ቀን አንዲት ድመት አንድ አውራ ዶሮ ታይና አድፍጣ ልትበላው ትፈልጋለች፤ በእርግጥ ልትበላው አይገባትም በህጉ፡፡ አውራ ዶሮው በመሠረቱ፤ ድመት አውራ ዶሮ የመብላት ባህል የላትም በሚል በቸልተኝነት ግቢው ውስጥ እየተጐማለለ ይዝናናል፡፡ አመሻሽ ላይ ነው፡፡ በመጨረሻ ድመቷ ዘልላ ከመያዙዋ በፊት፤ ምክንያት እንደሚያስፈልጋት አሰበችና…
Read 5494 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(እኻ ቲያፈኳን ኧኳዳር አት ኧደንግር ባነ ባረም) የቤተ ጉራጌ ተረትከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይለናል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ሰው ክፉኛ ይታመምና ቤቱ ይተኛል፡፡ የመንደሩ ሰው ሁሉ የሚበላም የሚጠጣም እያመጣ በየተራ ይጠይቀዋል፡፡“አቶ እገሌ” ይላል ጠያቂ“አቤት” ይላል ተጠያቂ“ዛሬስ እንዴት ነህ?”“ከትላንቱ ይሻለኛል”“ሐኪም ዘንድ ሄደህ…
Read 5547 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ጐልማሣ ፈረስ መጋለብ በጣም ያምረውና ወደ ገበያ ፈረስ ሊገዛ ይሄዳል፡፡ ገበያ ውስጥ ብዙ ፈረስ የያዘና አንድ ፈረስ ብቻ የያዙ ሁለት ነጋዴዎች አሉ፡፡ ወደ ባለ ብዙው ፈረስ ይጠጋና፤“ይሄ ስንት ነው?” ይለዋል፡፡ባለብዙው ፈረስ - “ሁለት ሺ”ፈረስ ገዢ -…
Read 6926 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የሚከተለውን የፃፉልን እጓለ ገብረ ዮሐንስ ናቸው፡፡ “የከፍተኛ ትምህርት ዘይቤ” በሚለው መጽሐፋቸው ውስጥ ነው፡፡ በግሪክ ሜቶሎጂ የሚገኝ አንድ ትልቅ ተረት አለ፡፡(ይህም ስለ ፕሮሚሴቭስ የሚነገረው ነው፡፡ ትልቅ ምሥጢር በውስጡ ደብቆአል፡፡ ፕሮሚሴቭስ በሚል አርእስት የቀድሞውን ተረት መሠረት በማድረግ፣ ኤስሂሎስ የሚባለው ትራጀዲን የፈጠረ ባለቅኔ፣…
Read 5633 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
እኻ ቲያፈኳን ኧኳዳር አት ኧደንግር ባነ ባረም) የቤተ ጉራጌ ተረትከኤዞፕ ተረቶች አንዱ እንዲህ ይለናል፡፡ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ ሰው ክፉኛ ይታመምና ቤቱ ይተኛል፡፡ የመንደሩ ሰው ሁሉ የሚበላም የሚጠጣም እያመጣ በየተራ ይጠይቀዋል፡፡“አቶ እገሌ” ይላል ጠያቂ“አቤት” ይላል ተጠያቂ“ዛሬስ እንዴት ነህ?”“ከትላንቱ ይሻለኛል”“ሐኪም ዘንድ ሄደህ…
Read 5666 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ