ርዕሰ አንቀፅ
(ነገር - የገባት ሰጐን) አንድ የቱርኮች ተረት እንዲህ ይላል፡- ከእለታት አንድ ቀን የዱር አራዊቶች ተሰብስበው፤ “የዱር የጫካው ገዢ ንጉሳችን አንበሳ ታሟል፡፡ ነብር ደግሞ እኔ ልግዛችሁ እያለ ይፎክራል፡፡ ምን ብናረግ ይሻላል?” የሚል ጥያቄ አነሱ፡፡ አንደኛው - “ለጌታችን እንደቆምን ለማረጋገጥ እንሂድና ጦርነት…
Read 4048 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
እንደ “ናብሊስ” መጽሐፍ አገላለፅ፤ “ሩቢኮንን ማቋረጥ” የሚለው አባባል ዛሬ ያነጋገር ፈሊጥ ሆኗል፡፡ ወደ ማይመለሱበት ወይም ወደማይሻገር ውሳኔ ላይ ተደረሰ እንደማለት ነው፡፡ ይህ አነጋገር ዕውነተኛ የታሪክ መሠረት አለው፡፡ እነሆ፡- ጥንት የሮማንና የፈረንሣይን ድንበር የሚለይ ሩቢኮን የሚባል ወንዝ ነበር፡፡ ይህንን ወንዝ ተሻግሮ…
Read 4648 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
“ናብሊስ” የሚለው መጽሐፍ የሚከተለውን ተረት ይነግረናል፡፡ በጥንት ዘመን አንድ በጣም ብልህ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ ነበር ይባላል፡፡ በእርሱ ዘመን አንጥረኞች፣ ሸማኔዎች፣ ቆዳ ሠሪዎች፣ የሸክላ ሥራ ባለሙያዎች እጅግ የተከበሩ ባለሙያዎች ነበሩ፡፡ ሀገሪቱ እጅግ ባለፀጋ ህዝቡም ጠግቦ የሚያድር ነበረ፡፡ ይህ ብቻ ግን ንጉሡን በጣም…
Read 4463 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የሀይማኖት ሰው አንዲት ወዳጅ ነበረቻቸው፡፡ የብዙ ልጆች እናት ናት! ለመስበክም፣ ለጨዋታም ወደዚች ሴት ዘንድ ብቅ ሲሉ ክፉኛ ልባቸው ይነካል፡፡ እናም ለአንዳንድ የቅርብ ሰዎቻቸው ሲገልፁዋት፤ “ባተ-ተረከዟ ይቆጡኛል ያለ የተቀጣ፣ ዳሌ ሽንጧ ግራ ቀኝ ሲል ሰልፍ የሚያስከብር፣ ዐይኗ አንዴ እሚያባባ አንዴ…
Read 4689 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
የአገር ሽማግሌዎች - “እንደው ንጉሥ ሆይ! ጤናዎን ደህና አደሩ?” ንጉሥ - “ኧረ ደህና ነኝ! እኔን ያሳሰበኝ የእናንተ ጤና ማጣት ነው! ለእናንተ ስል ካገር በወጣሁ ምን አሳመማችሁ?!” - (የኢንዶኔዢያ ምሳሌያዊ አነጋገር) “የእኛ ሰው እንኳን ከኪሱ ከእድሜህ ላይ ቀንሰህ ጠጣም ቢሉት እሺ…
Read 4199 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 07 July 2012 09:16
“የኦርኬስትራ መሪ ባንዱን ሲመራ ጀርባውን ለህዝቡ መስጠት ግዴታው ነው!” (የዚምባቤዎች ተረት)
Written by
አንድ ሰው ለአንድ ወዳጁ እንዲህ ይለዋል፡- “ለማንም እንዳትነግር፤ አንድ ምስጥር እነግርሃለሁ” “ለማንም አልነግርም፡፡ ያንተ ምስጥር’ኮ የኔ ሚስጥር ነው” ይላል ወዳጁ፡፡ “ማልልኝ” ይለዋል፡፡ እሺ ብሎ ይምላል ወዳጅ፡፡
Read 3548 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ