ርዕሰ አንቀፅ
አንድ አዋቂና አስተዋይ የተባ ለመምህር ተከታዮቹን ይዞ ረዥም መንገድ ይሄድ ነበር ይባላል፡፡ በመንገዳቸው ላይ አንዲት የታሠረች ጥቁር ላም ይመለከታል፡፡ ከዚያም ወደ ተከታዮቹ ዞሮ፤ “የዚችን ጥቁር ላም ወተት መጠጣት ውጉዝ ነው!” አለ፡፡ ተከታዮቹ በአንክሮ አዳመጡት፡፡ መንገዳቸውን ቀጠሉ፡፡ ወደ አንድ መንደር ሲደርሱ፤…
Read 3888 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 26 October 2013 13:38
ቤቱን በእሳት ለኩሶ “እንዴት ያለ ብሩህ ቀን እንደሆነ ተመልከቱ” ይላል
Written by Administrator
አንድ እሥር ቤት ውስጥ የሆነውን ነገር ቆይተው ሲያስቡት ተረት እንጂ በዕውነት በታሪክ የተከሰተ አይመስልም፡፡ የእሥር ቤቱ ክፍል አራት በአራት ነው ፡፡ ከሃምሣ እስከ ስልሣ የሚሆኑ እሥረኞች ታጭቀውበታል፡፡ የሚተኙት እንደጨፈቃ ተጨፍቀው ነው፡፡ ጠዋት ሲነጋ ቀኑን ለመግፋት ዳማ፣ ዶሚኖ፣ ቼዝ እና እዚያው…
Read 4328 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 October 2013 11:27
“ሶስት መቶ ስልሣ ዓይነት ዐይብ ያለውን ህዝብ ማስተዳደር ከባድ ነው” የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ደጐል
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ የሥነ - ከዋክብት ተመራማሪ በአንድ የገጠር ከተማ ይኖር ነበረ፡፡ የዚህ ሰው የሁልጊዜ ፈሊጥ ማታ ማታ ከቤቱ እየወጣ የሰማይ ላይ ከዋክብትን ማየትና የሰው ልጆችን ዕጣ -ፈንታና የተፈጥሮን አካሄድ መመርመር ነበር፡፡ ይህን ክህሎቱን ከጊዜ በኋላ የተረዱ የከተማይቱ ሰዎች…
Read 4137 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 October 2013 12:27
እናታቸው አንድ ያልሆነች ልጆች - አንዱ “ቁይልኝ!” አንዱ “አንጉችልኝ”
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አለቃ ገብረሃና ታመው ቤታቸው አልጋ ላይ ይውላሉ፡፡ አንዲት በሞጥሟጣነቷ በሰፈሩ የምትታወቅ ሴት ልትጠይቃቸው ትመጣለች፡፡ “አለቃ እንደምን አረፈዱ?”“ደህና ነኝ - እግዚሃር ይመስገን” አሉ አለቃ፡፡ “ሰውኮ አጥብቆም አልነገረኝ፡፡ ለመሆኑ ምንዎትን ነው ያመመዎ?” አለቻቸው፡፡ አለቃ ላለመለስ ፈልገውም ይሁን፣ ግራ ተጋብተው…
Read 5684 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
(ላታ ኤኬና ሾሮይ ብት ዎሬስ) - የወላይታ ተረት ከዕለታት አንድ ቀን፣ ከአንድ እርሻ አጠገብ፣ አንድ ኮሳሳ ውሻ ተኝቶ ፀሐይ እየሞቀ ሳለ፤ አንድ የተራበ ተኩላ ድንገት ከተፍ ይልበታል፡፡ ከዚያም ያንን ውሻ ለመብላት አሰፍስፎ፤ “እንዳትነቃነቅ! የዛሬ ቁርሴ አንተ ነህ!” ይለዋል፡፡ ውሻውም፤ “ጌታ…
Read 3620 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 28 September 2013 11:06
“ትላንትና ማታ ቤትህ ስትገባ እንቅፋት የመታህ ድንጋይ ዛሬ ማታም ከደገመህ፤ ድንጋዩ አንተው ነህ!
Written by Administrator
ከዕለታት በአንዱ ዝናባማ ቀን አንድ ሰው በአንዲት ቀጭን መንገድ እየሄደ ነበር። ዝናቡ ብዙ የዘነበ ስለሆነ አካባቢውን ሁሉ አጨቅይቶታል፡፡ በተለይ ያቺ ቀጭን መንገድ፤ ለአንድ ጊዜ የምታሳልፍ ሲሆን እጅግ አድርጋ ጭቃ በጭቃ ከመሆኗና በጣም ከመሟለጧ የተነሳ፤ የረገጡትን እግር ሁሉ ታዳልጣለች፡፡ ሰውየው በጣም…
Read 4073 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ