ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 16 November 2019 11:40
ዕድሜህ ሲጨምር ሱስህ እየበረታ ከመጣ፣ የነገ መንገድህን በቅጡ መርምረው
Written by Administrator
በብዙ መከራ የተሰባሰቡ አራዊት፡፡ ጉዳያቸውን ባለማወቅ ለመግባባት ብዙ ሰዓት ፈጀባቸው፡፡ ጦጢት ነገሩ ገብቷታል፡፡ አላግባባ ያላቸው “እኔ እበልጥ እኔ እበልጥ” ነው፡፡ አንበሳ፤ “እስከዛሬ እኔን ተቀብላችሁ ስትኖሩ የነበራችሁ የዱር አራዊት፣ ዛሬ ምን ተፈጠረና ነው አዲስ መሪ ካልመረጥን የምትሉት?” አለ፡፡ ነብር፤ “አያ አንበሶ፣…
Read 13335 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አያ አንበሶ የዱር አራዊትን አቤቱታ ለማዳመጥ በትህትና ተቀመጠ፡፡ ጦጢት ተነስታ “አያ አንበሶ ያስፈራሩናል፡፡ የልባችንን መናገር አልቻልንም” አለች፡፡ አያ ዝንጀሮ፡- “ምንም እንኳን የጦጢትን ያህል ፍርሃት ባይገባንም መፍራታችንማ መቼም አልቀረም!”አያ ነብሮ፡- “አያ አንበሶን መፍራት አለብን ብዬ አላምንም! ምክንያቱም እኛ…
Read 11493 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 02 November 2019 12:39
‹‹አሥራ ስድስቱን ዝንጀሮዎች ባንድ ጥይት ሰፋኋቸው›› ቢለው፤ ‹‹እኔን የገረመኝ ያንተ አገር ዝንጀሮዎች አሰላለፍ ነው!›› አለው
Written by Administrator
‹‹ታመመ ቢሏቸው አንበሳ ባለበት ሊጠይቁት ሄዱ የምድር ሁሉ አራዊትይሄንኑ ሰምታ የጦጣ ብልጣ - ብልጥ ሳትጠይቀው ቀረች ሳትገባ ወደ ውስጥ ለምን ብለው ቢሏት መለሰች ጦጢቷ የገቡት ሳይወጡ ጉዱ ሳይጣራ ቀኑም ሆነ ሌቱ እንዴት ብዬ እጄን ልስጥ እስከ ማዕሌቱ አራዊቱ ለአንበሳ ያላቸው…
Read 11484 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 26 October 2019 11:50
‹‹ወይ አያ እገሌ፤ ጉድ አደረገኝ ትርፉን ነግሮ መከራውን ሳይነግረኝ!!››
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የቆላና የደጋ ገበሬዎች ነበሩ፡፡ ሁለቱም በችግርና በጉስቁልና ሲኖሩ ሳለ፣ አንድ ቀን አንደኛው፣ ሳር ቤቱን ትቶ፣ ቆርቆሮ ቤት ቀየረ፡፡ አጥሩም በአዲስ መልክ ታጠረ፡፡ የጥንት ግጥም የሚቀጥለውን ይላል፡-አልኩሃ ምን ትሆን? እኔም እናትህ ነኝ አንተም ልጄ ብትሆን ይቺን ጨቅላ መጽሐፍ…
Read 11699 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 19 October 2019 12:22
‹‹እናትሽን አትውደጅ ለዘጠኝ ወር ዕድሜ ተሸክሜሻለሁ እስከ ዘላለሜ››
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ ዕብድና አንድ ለማኝ በጓደኝነት ይኖሩ ነበር፡፡ መተሳሰባቸው፣ መተጋገዛቸው እጅግ ያስቀና ነበር፡፡ መሀላቸው፣ ‹‹አደራ እንዳንከዳዳ›› የሚል ነበር፡፡ ሰንብቶ ሰንብቶ ለማኙ በብርድ በሽታ ታሞ ሞተ፡፡ ዕብዱ የለማኙን አስከሬን በሰሌን ጠቅልሎ ወደ መቃብር ቦታው ይዞት ሄደ። እንዳጋጣሚ ወደ አሥራ…
Read 10175 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 12 October 2019 12:13
ጉዞህ የዓመት ዕቅድ ከሆነ፣ ጤፍ ዝራ ጉዞህ የአምስት ዓመት ከሆነ፣ ባህር ዛፍ ትከል ጉዞህ የዘለዓለም ከሆነ፣ ልጅህን አስተምር
Written by Administrator
አህያና ውሻ አንድ ቀን ተገናኝተው፣ ስለ አሳለፉት ሕይወት ይወያያሉ፡፡አህያው - ‹‹የእኔ ሕይወት፣ ዘለዓለም ዓለሙን ጀርባን የሚያጎብጥ የሸክምና የልፋት መከራ ነበር›› አለ፡፡ውሻም - “የእኔ ሕይወት ደግሞ ሁሌ ሌሊቱን ያለ እንቅልፍ መጮህ ነው፡፡ ባለቤቶቹ ተኝተው፣ ‘ይሄ ውሻ እኮ ተኝቶ ያዘርፈኛል’ እያሉ እያሙኝ…
Read 9847 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ