ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን በርካታ የተራቡ ጅቦች በአንድ ገደል አፋፍ እየሄዱ ሳሉ፤ አንድ እጅግ ግዙፍ ዝሆን እገደሉ አዘቅት ውስጥ ወድቆ ሞቶ አዩ፡፡አንደኛው ዝሆን፤‹‹ጎበዝ አዘቅቱ ውስጥ የወደቀው ዝሆን ይታያችኋል?›› አለና ጠየቀ፡፡ ሁለተኛው ዝሆን፤‹‹ፍንትው ብሎ ተጋድሞ ይታየኛል››አለና መለሰ፡፡ ሦስተኛው ዝሆን፤‹‹እኔ አንድ ሀሳብ አለኝ››አንደኛው…
Read 14360 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Monday, 03 February 2020 11:26
በጫጫታና በሁካታ የፈረሰች አገር ብትኖር፣ የመጽሐፍ ቅዱሷ እያሪኮ ብቻ ናት!
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን እጅግ ባለፀጋ የሆኑ ባልና ሚስት ነበሩ፡፡ ከጊዜ በኋላ የወለዷት አንዲት ቆንጆ ልጅ ነበረቻቸው፡፡ ይህችን ቆንጆ ልጃቸውን ላግባ ብሎ የማይጠይቅ፣ በውበቷ የማይማረክ ጎበዝ የለም፡፡ ቤተሰቧ ግን አንድም ዕድሜዋን፣ አንድም ብስለቷን በማመዛዘን፣ ገና ለጋ መሆኗን በማሰብ፣ ላግባ ብሎ የጠየቀውን…
Read 12043 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ሁለት ልጆች ናቸው - ገና ዘጠኝና ስምንት ዓመት ታዳጊዎች፡፡ ሆስፒታል ውስጥ፣ ጎን ለጎን አልጋ ላይ ተኝተው በየግላቸው ይቁነጠነጣሉ፡፡ ፈርተዋል። ግን፣ ‹‹ፈሪ›› እንዳይባሉ፣ ሰው እንዳያውቅባቸው፣ ስሜታቸውን አምቀው ለመደበቅ፣ ከራሳቸው ጋር እየታገሉ ነው፡፡ ተለቅ ያለው ልጅ፣ ራሱን ለማረጋጋት፣ ታናሽዬውንም ለማደፋፈር ወሬ ጀመረ፡፡…
Read 17902 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንድ “እናትህ ልትሞት ነው” ተብሎ የተነገረው ወጣት በጣም ከመፍራቱ የተነሳ እቤቱ አካባቢ ወዳለ ተራራ ላይ ይወጣል፡፡ ከዚያም ሁሌ ጠዋት ጠዋት በተራራው አናት ብቅ እያለ፤ “ያች እናቴ ሞተች ወይ?”“አልሞቱም፤ ገና እያጣጣሩ ነው” ይሉታል፡፡ “ከረመች በላታ!” ይላል፡፡ ሌላም ቀን…
Read 13496 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 28 December 2019 13:34
እጅህን ወደ ውሃው አስገባ፤ ወይ አሣ ይዘህ ትወጣለህ አሊያም እጅህን ታጥበህ ትወጣለህ
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ በጣም ብርቱ ሰው ነበረ፡፡ ይህ ሰው ሃሳቡን ማጋራት ይወዳል:: ምግቡንም ብቻውን መመገብ አይወድም፡፡ መወያየትና የመጣላትን አዲስ ሃሳብ ማንሳትና ማዳበር ያዘወትራል፡፡ ነጋ ጠባ አስተውሎቱን የማሳደግና ልባዊ የብስለት ፀጋን የማጐልበት፣ የመወያየት፣ ተስፋና ምኞትን የማለምለም፣ ብርቱ ታታሪነትን የማፍካትና አዲስ…
Read 33359 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 21 December 2019 12:10
‹‹አይሮጡም ተብሎ ፈረስና በቅሎ አይሰግሩም ተብሎ ፈረስና በቅሎ እንዲያው በጥላቻ… ትመረጥ ይሆናል ኤሊ ለኮርቻ››
Written by Administrator
ከዕለታት አንድ ቀን የሰፈር ባለቅኔዎችና ገጣሚያን አንድ ድግስ ላይ ተገናኙ፡፡ ቀጥለው ሙግት ገጠሙ፡፡ የመጀመሪያው ገጣሚ፡-‹‹እባክሽ እናቴ ራቤን ተቆጭው አንቺን ይፈራሻል አንጉተሽ ስትሰጪው››ሁለተኛው ገጣሚ፡- የትልቅነት ማቆሚያው እምን ድረስ ነው? ሦስተኛው መለሰ፡-የእኛ ልብ የፈቀደው ድረስ ነው አራተኛው፡- ተነሳ ወንድሜ መንገድ እንጀምር እኔም…
Read 13915 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ