ርዕሰ አንቀፅ

Rate this item
(12 votes)
 ከዕለታት አንድ ቀን አንድ አባት የመሞቻው ቀን በመቃረቡ የንብረቱን ውርስ ለልጆቹ ለመስጠት፤ ሦስቱን ልጆቹን ወደ አልጋው ጠራቸው፡፡ ከዚያም፤ ‹‹ከእናንተ መካከል በጣም ብስልና ብልህ ለሆነው ልጅ ርስቴን፣ ሀብቴንና ንብረቴን ላወርስ እፈልጋለሁ፡፡ እጅግ ብልሁን ልጅ የምለየው፤ ለምጠይቀው ጥያቄ የተሻለውን መልስ ለሚመልስልኝ ነው፡፡…
Rate this item
(9 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ አንድ በዓል ቀን፣ ባልና ሚስት አንድ እንግዳ ይመጣባቸዋል፡፡ የከበደ እንግዳ! ዶሮ ወጥ ተሰርቷል፡፡ በግ ታርዷል፡፡ ቤቱ በዓል በዓል ይሸታል፡፡ ስኒ ረከቦቱ ላይ ተደርድሯል፡፡ እጣኑ ቦለል ቦለል ይላል፡፡ እንግዳውና ቤተሰቡ ግብዣውን ለመብላት አኮብኩበዋል፡፡ ራቱ ተጀመረ፡፡ በመካከል “እ!እ!እ!” የሚል…
Sunday, 22 January 2017 00:00

ለምጣዱ ሲባል አይጧ ትለፍ!

Written by
Rate this item
(18 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ቆንጅዬ የገበሬ ልጅ፣ ወደ ላሚቱ ትሄድና ወተት ታልባለች፡፡ ወተቱን በጮጮ ጭንቅላቷ ላይ አድርጋ ወደ ቤቷ ስትመለስ፣ አንዳንድ ሀሳቦች ማውጣትና ማውረድ ትጀምራለች፡፡ “አሁን ይህን ወተት እንጥና ቅቤ አወጣለሁ፡፡ ያንን ቅቤ እወስድና ገበያ እሸጠዋለሁ፡፡ ይሄ የመጀመሪያ ሥራዬ ይሆናል፡፡…
Rate this item
(17 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን የዱር አራዊቶች ሁሉ በአንድነት ተሰብስበው አውጫጪኝ ያደርጋሉ፡፡ የጫካው ንጉስ አያ አንበሦ ናቸው ሰብሳቢው፡፡ የስብሰባውን አላማ እንዲህ ሲሉ ገለፁ፡- “የስብሰባችን አላማ በየጊዜው በአደን የመጣ ንብረት ይጠፋል፡፡ ዋሻ፣ ቁጥቋጦ፣ ዛፍና የመሳሰሉት ማደሪያና መኖሪያዎቻችን የአንዱን አንዱ እየወሰደ፣ ጉልበተኛው ደካማውን እየቀማ…
Rate this item
(4 votes)
ከዕለታት አንድ ቀን፣ባልና ሚስት የገና በዓል ፌሽታ ወዳለበት አንድ አደባባይ በመኪና ይሄዳሉ፡፡“የዘንድሮን ገና በደመቀ ሁኔታ ነው የምናከብረው” አለ ባል፡፡ “እንደሱ እንዳናደርግ እኔ ትላንት የገና ወጪ ስጠኝ ብልህ፣ እንደልማድህ ‹እሱን ለእኔ ተይው› አልከኝ” አለች ሚስት፡፡ “የልጆቹን ፍላጎት አንተ አታውቅም” ብልህ፣ “እንዴት?…
Rate this item
(13 votes)
 ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ቀበሮ፣ በአንድ ገበሬ ግቢ እየመጣችና የሚያረባቸውን ዶሮዎች እየሰረቀች በጣም ታስቸግራለች፡፡ ገበሬው ለፍቶ ለፍቶ ለቀበሮ መቀለብ ሲሆንበት፣ ከሚስቱ ጋር ለመማከር ይወስንና፤ ‹‹ሰማሽ ወይ ውዴ?›› ‹‹አቤት ጌታዬ›› ‹‹የዚችን የቀበሮ ነገር ምን ብናደርግ ይሻላል?››‹እኔም ግራ- እየገባኝ ምን እናድርግ ልልህ…