ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ -ሄዋን የደረሰች የደረሰች ሴት ልጅ የነበረቻቸው እናትና አባት በአንዲት መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ልጅቱ ከቀን ቀን እየወፈረች ሆዷ እየሞላ ትሄዳለች፡፡ የመንደሩ ሰው ሊጠይቃቸው ሲመጣ ጥያቄው አንድ ዓይነት ሆነ፡፡ አንዷ ትመጣና፤ “እንዴት ዋላችሁ?”“ደህና እግዚሃር ይመስገን”“ጤናዎትን እንዴት ከረሙ?”“አልፎ…
Read 13417 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከዕለታት አንድ ቀን አንዲት ለአቅመ -ሄዋን የደረሰች የደረሰች ሴት ልጅ የነበረቻቸው እናትና አባት በአንዲት መንደር ይኖሩ ነበር፡፡ ልጅቱ ከቀን ቀን እየወፈረች ሆዷ እየሞላ ትሄዳለች፡፡ የመንደሩ ሰው ሊጠይቃቸው ሲመጣ ጥያቄው አንድ ዓይነት ሆነ፡፡ አንዷ ትመጣና፤ “እንዴት ዋላችሁ?”“ደህና እግዚሃር ይመስገን”“ጤናዎትን እንዴት ከረሙ?”“አልፎ…
Read 3147 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የዐረቦች ተረት አንዲህ ይላል። አንዲት ቆንጆ ሚስት የነበረችው ነጋዴ ነበር ይባላል። ነጋዴው የንግድ ሥራውን ለማከናወን ከአገር አገር ይዞር ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን ለስራ ሲወጣ፣ ቆንጆ ሚስቱን ለመወዳጀት ይፈልግ የነበረ አንድ ሌላ ዐረብ በቤቱ አካባቢ ይንጎራደዳል።ለካ ሚስቲቱም ይህንኑ ዐረብ በሰፈር…
Read 11366 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
Saturday, 05 February 2022 12:27
ታጥቆ እንዳይጠብቅ፤ ወይኔ ወይኔ እያለ ይኖራል” “ተዓጢቑ ከይሕሉ፣ ወይለይ ወይለይ ይብል ይህሉ” - የትግርኛ ተረት
Written by Administrator
የሩሲያ መሪ የነበሩት ጆሴፍ ስታሊን አንድ ጊዜ አደረጉት የተባለው ነገር ዛሬ እንደ ተረት ተጠቃሽ ነው፡፡ እነሆ፡-ጆሴፍ ስታሊን ሰውን ስብሰባ ጠርተዋል። ተሰብሳቢው ፀጥ ብሎ ንግግራቸውን ያዳምጣል፡፡ አስፈሪ አምባገነን የተባሉ፣ ሰው ጤፉ የሆኑ፣ የሰው ነፍስም ከትንኝ የሚያንስ የሚመስላቸው መሪ ናቸው፡፡ ተሰብሳቢው ሁሉ…
Read 12316 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
ከኦዞፕ ተረቶች አንዱ በተዛምዶ ስንተረጎመው የሚከተለውን ይመስላል፡- ከዕለታት አንድ ቀን የሰውነት ክፍሎች ሁሉ ተሰባስበው በሆድ ምክንያት ስለሚደርስባቸው በደል እየተመካከሩ ነው አሉ፡፡ኩላሊት ተነሳና፡-“በዕውነቱ እኔ ስንት የማጣራት፣ አካባቢን የመቆጣጠርና፣ የምግብና የመጠጠጥ ሚዛን የመጠበቅ ነገር በሃላፊነት ስሰራ የኖርኩኝ ነኝ፡፡ ስለሆነም የአቶ ሆድን ነገር…
Read 3747 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ
አንድ የትወና መምህር ስለሰውነት እንቅስቃሴ ሲያስተምሩ የሚከተለውን ተረትና ምሳሌ በአስረጂነት አቅርበው ነበር ይባላል። እነሆ፡-“ከዕለታት አንድ ቀን አንድ እጅግ በጣም ባለፀጋ፣ የናጠጡ ሀብታም ሰው ነበሩ። ብርቄ የሚባል አሽከር ነበራቸው። ከሚወዷቸው ባለቤታቸው የወለዱትም አንድ ወንድ ልጅም ነበራቸው።ብርቄ እኚህን ሀብታም ሰው እጃቸውን ባስታጠባቸው…
Read 4675 times
Published in
ርዕሰ አንቀፅ