ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(2 votes)
ዓለም አቀፋዊ ማህበር የሆነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕክምና ማህበር፣ አርቲስት ትዕግሥት ግርማን፣ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙን በዛሬው ዕለት ሰኔ 20 ቀን 2016 ዓ.ም፣ በቤስት ዌስተርን ፕላስ ሆቴል በተካሄደ የፊርማ ሥነሥርዓት ላይ አስታውቋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሕክምና ማህበር ከተመሰረተ ጊዜ እንስቶ…
Rate this item
(2 votes)
ታሊስማን ጋላሪ የተመሰረተው በአቶ ማሲሞ ዴ ቪታ በ2009 ዓ.ም ብስራተ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ሳልቫቶሬ ዴ ቪታ ኮምፕሌክስ ህንፃ ላይ ሲሆን፤ የአርትስ ጋላሪውን ታዋቂና ታዳጊ የስነ-ጥበብ አርቲስቶች ስራቸውን ለህዝብ እንዲያሳዩና ከህዝቡም ጋር እንዲተዋወቁ እድሉን በማመቻቸት እንዲጠቀሙ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ፈረንሳይ ለጋሲዮን የሚገኘው…
Rate this item
(0 votes)
በስንታየሁ ገብረጊዮርጊስ ወደ አማርኛ የተተረጎመው “በቀል’ና ፍትሕ” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ታትሞ ለንባብ በቅቷል፡፡መጽሐፉ፤ ጦርነታ ያገናኛቸው፣ የማይተዋወቁ፣ ግን ደግሞ ግዳጅና ሞት አንድ ስላደረጋቸው ሰብዕናዎች የሚተርክ ነው ተብሏል፡፡የኑሮ ሂደት ያጠላለፉትና ዘመናት ያወረዛው የተቀበረ የውስጥ ስሜት (የትውልድ ቂም- ወበቀል ወይም የዘገየ ፍትህ)፣ የሚንጸባረቅበት…
Rate this item
(5 votes)
 ምሁራን በ”ብሄርተኝነት” መፅሀፍ ላይ የፓናል ውይይት አካሄዱ በዶ/ር በብርሃኑ ሌንጂሶ የተደረሰው “ብሔር-ተኝነት” የተሰኘው መጽሐፍ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በዓድዋድልመታሰቢያ፣ ፓን አፍሪካ አዳራሽ የተመረቀ ሲሆን። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ታዋቂ ግለሰቦች ታድመዋል።በምረቃቱ ሥነስርዓቱ ላይ የመክፈቻ ጽሑፍ ያቀረቡት ደራሲ፣ መምሕርና…
Rate this item
(1 Vote)
ነዋሪነቱን በባህር ማዶ ያደረገው ገጣሚ ሰሎምን ሞገስ (ፋሲል)፤ “ባሻ አሸብር በጀርመን” የተሰኘ የግጥም መድበል ባለፈው ሳምንት ለገበያ ያቀረበ ሲሆን፤ መጽሐፉ በ76 ገጾች 84 ግጥሞችን ያካተተ ነው፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት በዳሽን የኪነጥበባት ሽልማት ውድድር ላይ፣ በግጥም ዘርፍ 1ኛ በመውጣት የ100 ሺህ…
Rate this item
(1 Vote)
ነገ በአአዩ ባሕል ማዕከል እንገናኝ።
Page 6 of 322