ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 28 June 2024 21:13
አርቲስት ትዕግሥት ግርማ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕክምና ማህበር የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆነች
Written by Administrator
ዓለም አቀፋዊ ማህበር የሆነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕክምና ማህበር፣ አርቲስት ትዕግሥት ግርማን፣ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙን በዛሬው ዕለት ሰኔ 20 ቀን 2016 ዓ.ም፣ በቤስት ዌስተርን ፕላስ ሆቴል በተካሄደ የፊርማ ሥነሥርዓት ላይ አስታውቋል።የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሕክምና ማህበር ከተመሰረተ ጊዜ እንስቶ…
Read 1231 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ታሊስማን ጋላሪ የተመሰረተው በአቶ ማሲሞ ዴ ቪታ በ2009 ዓ.ም ብስራተ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ፣ ሳልቫቶሬ ዴ ቪታ ኮምፕሌክስ ህንፃ ላይ ሲሆን፤ የአርትስ ጋላሪውን ታዋቂና ታዳጊ የስነ-ጥበብ አርቲስቶች ስራቸውን ለህዝብ እንዲያሳዩና ከህዝቡም ጋር እንዲተዋወቁ እድሉን በማመቻቸት እንዲጠቀሙ ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ፈረንሳይ ለጋሲዮን የሚገኘው…
Read 1241 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በስንታየሁ ገብረጊዮርጊስ ወደ አማርኛ የተተረጎመው “በቀል’ና ፍትሕ” የተሰኘ መጽሐፍ ሰሞኑን ታትሞ ለንባብ በቅቷል፡፡መጽሐፉ፤ ጦርነታ ያገናኛቸው፣ የማይተዋወቁ፣ ግን ደግሞ ግዳጅና ሞት አንድ ስላደረጋቸው ሰብዕናዎች የሚተርክ ነው ተብሏል፡፡የኑሮ ሂደት ያጠላለፉትና ዘመናት ያወረዛው የተቀበረ የውስጥ ስሜት (የትውልድ ቂም- ወበቀል ወይም የዘገየ ፍትህ)፣ የሚንጸባረቅበት…
Read 463 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ምሁራን በ”ብሄርተኝነት” መፅሀፍ ላይ የፓናል ውይይት አካሄዱ በዶ/ር በብርሃኑ ሌንጂሶ የተደረሰው “ብሔር-ተኝነት” የተሰኘው መጽሐፍ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ በዓድዋድልመታሰቢያ፣ ፓን አፍሪካ አዳራሽ የተመረቀ ሲሆን። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናትና ታዋቂ ግለሰቦች ታድመዋል።በምረቃቱ ሥነስርዓቱ ላይ የመክፈቻ ጽሑፍ ያቀረቡት ደራሲ፣ መምሕርና…
Read 1106 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ነዋሪነቱን በባህር ማዶ ያደረገው ገጣሚ ሰሎምን ሞገስ (ፋሲል)፤ “ባሻ አሸብር በጀርመን” የተሰኘ የግጥም መድበል ባለፈው ሳምንት ለገበያ ያቀረበ ሲሆን፤ መጽሐፉ በ76 ገጾች 84 ግጥሞችን ያካተተ ነው፡፡ ከጥቂት ዓመታት በፊት በዳሽን የኪነጥበባት ሽልማት ውድድር ላይ፣ በግጥም ዘርፍ 1ኛ በመውጣት የ100 ሺህ…
Read 1192 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 1075 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና