ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ባለፉት አስራ ሰባት ዓመታት በኢትዮጵያ ተፈጥሮ ጥበቃ፣ ቅርስ፣ ታሪክ እና ባህል ዙሪያ ሲሰራ የቆየ ኢትዮጵያዊ የጉዞና ጉብኝት ጋዜጠኛ ነው። ከዚህ ቀደም "የመንገድ በረከት"፣ "ጎንደርን ፍለጋ"፣ "ሀገሬን" እና "ወደ ኢትዮጵያ ሰዎች" የተባሉ መጻሕፍትን አሳትሞ ለአንባቢያን አድርሷል።የተጓዡ ጋዜጠኛ ሄኖክ ስዩም "መንገድ ዐይኑ…
Read 944 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 856 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የተለያዩ ወጎችንና አጫጭር ታሪኮችን በመጻፍ የምትታወቀው ደራሲ ሕይወት እምሻው፤ ‹‹ለእርቃን ሩብ ጉዳይ›› የተሰኘ የአጫጭር ታሪኮች ስብስብ መጽሐፍ ለተደራሲያን ልታቀርብ ነው።መጽሐፉ የፊታችን ሐሙስ ሐምሌ 25 ቀን 2016 ዓ.ም. አራት ኪሎ በሚገኘው ኢክላስ ሕንፃ፣ ዋልያ መጽሐፍ መደብር ከምሽቱ 11 ሰዓት ጀምሮ የሥነ…
Read 631 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዩንቨርሲቲ ተማሪ ነው፣ አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ይጽፋል፣ ሞጋች ነው፣ የውይይት ባሕሉ ድንቅ ነው፣ መጻሕፍት ቆንጆ አድርጎ መተንተን ያውቅበታል፣ ምልከታውን እወድለታለሁ...ሌላም ሌላም! አሁን ደግሞ "አዘቦት" የተሰኘ የአጭል አጭር ታሪኮችን/Post card stories ይዞልን ቀርቧል። የት ማግኘት እንችላለን? ቢሉ በእጅ ስልክዎ፥ #afro…
Read 724 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በደራሲ እያዩ ዳኛው የተሰናዳውና “ናዋዥ” የተሰኘው አዲስ የግለ ታሪክ መፅሐፍ ሰሞኑን ለንባብ በቃ፡፡ መፅሐፉ በዋናነት በደራሲው የግል ህይወት ላይ የሚያጠነጥን ቢሆንም፤ ኢትዮጵያዊያን በሱዳንና በሊቢያ በኩል ወደ አውሮፓ ለመግባት የሚያደርጉትን አስከፊና አስቸጋሪ የስደት ህይወት የሚያሳይ ነው ተብሏል፡፡ ነዋሪነቱን በጀርመን ያደረገው ደራሲ…
Read 731 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የዓለማችንን ምርጥና ስመጥር የአጭር ልብወለድ ድርሰቶችን ትርጉም የያዘው “ደማቆቹ“ የተሰኘ መድበል በገበያ ላይ ውሏል፡፡ መጽሐፉ ከአሥራ አራት በላይ ደራስያንን ሥራዎች ያካተተ ሲሆን፤ ከእነዚህም ውስጥ አርነስት ሄሚንግዌይ፣ አየን ራንድ፣ ገብርኤል ጋርሺያ ማርኩዌዝ፣ አንቷን ቼኮቭ፣ ናጂብ ማህፉዝ፣ ማርጋሬት አትዉድና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡በ254 ገጾች…
Read 656 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና