ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የሮክ ሙዚቃ አቀንቃኙ ሮድ ስትዋርት በሁለት አዳዲስ አልበሞች ስራ እንደተወጠረ የጠቆመው ኒውዮርክ ፖስት፤ አልበሞቹ በ2013 ዓ.ም አዲስ ዓመት ዋዜማ እንደሚለቀቁ ዘግቧል፡፡ አርቲስቱ ከአልበም ሥራዎቹ ጐን ለጐን በመጪው ሀምሌ ወር በአሜሪካ ለሚያቀርባቸው የሙዚቃ ኮንሰርቶች ከፍተኛ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ዴይሊሜል ዘግቧል፡፡ የ67…
Read 668 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ኮልድ ፕሌይ” የተባለው ታዋቂው የእንግሊዝ የሙዚቃ ቡድን ከካናዳዊው የ18 ዓመት ዘፋኝ ጀስቲን ቢበር ጋር ተጣምረው ለመስራት እንደማይፈልጉ “ዘ ሚረር” ጋዜጣ አመለከተ፡፡ የኮልድ ፕሌይ መሪ ድምፃዊ ክሪስ ማርቲን ለጋዜጣው በሰጠው አስተያየት፤ ከታዳጊውና ከመልከመልካሙ ጀስቲን ቢበር ጋር በመስራት የባንዱ አባላት በሽምግልናቸው እንዲሾፍ…
Read 839 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ከወር በፊት በአቅም መዳከምና በድርቀት ታምማ ሆስፒታል የገባችው ሪሃና፤ አሁንም በአሳሳቢ የጤና ሁኔታ ላይ እንደምትገኝ ተገለፀ፡ ሰሞኑን በእንግሊዝ ለ10 ሳምንታት የነበራትን ቆይታ የሰረዘችው የ24 አመቷ በርባዶሳዊት ያለችበት ችግር የዊትኒ ሃውስተንን አሳዛኝ መጨረሻ የሚያስታውስ እንዳይሆን ተሰግቷል፡፡ የቅርብ ወዳጇ የሆነው ጄይ ዚ…
Read 2104 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ዱላ ቅብብል” ፊልም ይመረቃል በግሬት ዋሊያ ፒክቸርስ የተሰራው “ፈላሻው” ፊልም ትናንት ምሽት በአዲስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ተመረቀ፡፡ የ105 ደቂቃ ርዝመት አለው የተባለውን አስቂኝ የፍቅር ፊልም የፃፉት አማኑኤል ተስፋዬ እና ዮሴፍ ተሾመ ሲሆኑ እስክንድር አሊ ፕሮዲዩስ አድርጐታል፡፡ሰርቶ ለማጠናቀቅ…
Read 1084 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:44
“ሕልመኛዋ እናት” ዛሬ ይመረቃል “መንገድ የጠፋባቸው መንገደኞች” ለንባብ በቃ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
ነዋሪነቷን በሀገረ እንግሊዝ ለንደን ከተማ ባደረገችው እታለም እሸቱ የተፃፈው “ሕልመኛዋ እናት” የተሰኘ መፅሐፍ ዛሬ እንደሚመረቅ የኢትዮጵያ ሴት ደራስያን ማህበር አስታወቀ፡፡በሐገር ፍቅር ትያትር ቤት ትንሿ አዳራሽ ከጧቱ 3 ሰዓት የሚመረቀው መፅሐፍ 475 ገፆች ያሉት ረዥም ልብወለድ ሲሆን ከምርቃት በኋላ ለገበያ እንደሚበቃ…
Read 960 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:43
በ”ፍቅር እስከ መቃብር” ላይ የተጠናው ጥናት ለውይይት ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃህፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ “ታሪካዊ እውነት፣ እምነትና ትንቢት በፍቅር እስከ መቃበር መፅሐፍ” የተሰኘ የጥናት ፅሁፍ ለውይይት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሚመሩት አጥኚው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…
Read 1377 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና