ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:43
በ”ፍቅር እስከ መቃብር” ላይ የተጠናው ጥናት ለውይይት ይቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመፃህፍት ንባብ እና የውይይት ክበብ “ታሪካዊ እውነት፣ እምነትና ትንቢት በፍቅር እስከ መቃበር መፅሐፍ” የተሰኘ የጥናት ፅሁፍ ለውይይት እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት አምስት ኪሎ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዘክር አዳራሽ የሚካሄደውን ውይይት የሚመሩት አጥኚው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…
Read 1366 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:42
“ከአድማስ ፊት” ነገ ዝግጅቱን ያቀርባል
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
በሻሸመኔ ከተማ ኪነጥበባት አፍቃሪዎች የተቋቋመው “ከአድማስ ፊት” ነገ ወርሃዊ የኪነጥበብ ዝግጅቱን እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ የ37ኛ ዝግጅቱ የክብር እንግዳ አርቲስት ሰለሞን ቦጋለ ልምድና ገጠመኙን የሚያጋራበት ኪነጥበባዊ ዝግጅት የሚቀርበው በሻሸመኔ ባህል አዳራሽ ነገ ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ ነው፡፡ ዝግጅቱ ከተጀመረ አራት አመቱ ነው፡፡
Read 778 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በወጣት ገጣሚያን እና ሙዚቀኞች የሚንቀሳቀሰው “ግጥምን በጃዝ” አስራ አንደኛ ዝግጅቱን በመጪው ረቡዕ ምሽት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡አንጋፋው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ከቀደምት ፀሐፍት ግጥሞች በሚያቀርብበት ዝግጅት አርቲስት ግሩም ዘነበ ትወና፣ ገጣሚ በዕውቀቱ ስዩም ወግ፣ እንዲሁም ለዝግጅቱ አዲስ የሆኑ ገጣሚያን ይርጋ…
Read 1182 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ እና የፊልም ባለሙያ ኤሚ እንግዳ የተዘጋጀው “የፈላስፎች ጉባኤ” መፅሐፍ እንደገና ታትሞ ከትናንት ወዲያ ምሸት በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበር ሕንፃ ተመረቀ፡፡ 11 ልቦለዶችን ያካተተው ባለ 168 ገፆች መፅሐፍ ዋጋ 30 ብር ነው፡፡
Read 838 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ እና የፊልም ባለሙያ ኤሚ እንግዳ የተዘጋጀው “የፈላስፎች ጉባኤ” መፅሐፍ እንደገና ታትሞ ከትናንት ወዲያ ምሸት በኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበር ሕንፃ ተመረቀ፡፡ 11 ልቦለዶችን ያካተተው ባለ 168 ገፆች መፅሐፍ ዋጋ 30 ብር ነው፡፡ በጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ እና የፊልም ባለሙያ ኤሚ…
Read 797 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 09 June 2012 10:33
መቀሌ ዩኒቨርሲቲ 2500 መፃሕፍት በእርዳታ አገኘ
Written by መልካሙ ተክሌ (melkamutekele@gmail.com)
የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ እና ባህል ጥናት ትምህርት ክፍል በእንግሊዝ ይኖሩ ከነበሩት ዶ/ር ሚካኤል ኢያሱ 2500 መፃሕፍትን በእርዳታ አገኘ፡፡ አሁን በሕይወት የሌሉት የኦክስፎርድ ዩንቨርሲቲ ምሩቅ ዶ/ር ሚካኤል ኢያሱ ከሰጧቸው መፃሕፍት አብዛኞቹ የፍልስፍና ናቸው፡፡ ለመፃሕፍቱ በእርዳታ መገኘት ምክንያት የሆኑት የዩኒቨርሲቲው ታሪክና ባህል…
Read 1184 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና