Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(20 votes)
በእውነቱ የተተረጐመው “ምስጢረ መዳፍ ኬሮ” መጽሐፍ ለንባብ በቃ፡፡ የእጅና የጣቶች ጥናት፣ እጅና መዳፍ ላይ ስላሉ መስመሮች ትንበያና ተያያዥ ጉዳዮችን የሚያትተው መጽሐፍ ከ35 በላይ ምዕራፎች አሉት፡፡ በዚሁ መጽሐፍ ጀርባ “የቡና ስኒ ትንበያ” በሚል ርእስ ሌላ መጽሐፍ የቀረበ ሲሆን በዚህኛውም ከቡና ስኒ…
Saturday, 01 September 2012 11:58

“ጉማ የፊልም ሽልማት” ሊቀርብ ነው

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮ ፊልም ፒ.ኤል.ሲ እና ኢ ቢ ኤስ ቴሌቭዢን በመተባበር የሚያዘጋጁት “ጉማ የፊልም ሽልማት” በታህሣሥ ወር ሊቀርብ ነው፡፡ አዘጋጆቹ ባለፈው ሰኞ ቦሌ መድሃኒዓለም አካባቢ በሚገኘው ሐርመኒ ሆቴል በሰጡት መግለጫ በ16 ዘርፎች ለመሸለም መዘጋጀታቸውንና ዝግጅቱ እንደተለመደው በአውደርእይ መልክ እንደማይሆን ተናግረዋል፡፡ ፈርቀዳጅ ከሆነው…
Rate this item
(0 votes)
በአዲስ አድማስ ጋዜጣ በሚጽፋቸው አጫጭር ልብወለዶች ወጐች የሚታወቀው ሌሊሳ ግርማ “አፍሮጋዳ” በሚል ርዕስ አዲስ መፅሃፍ አሳትሞ ሰሞኑን ለገበያ አቀረበ፡፡ መጽሐፉ በአራት ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን የሀበሻ ባህል፣ ጥበብ፣ ሀሳብ ላይ ያተኮሩ ማሰላሰሎችና የፖለቲካ ወጐች የሚል ርዕስ ተሰጥቷቸዋል፡፡
Rate this item
(0 votes)
ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻህፍት ንባብ እና ውይይት ክበብ በነገው ዕለት ከቀኑ 8 ሰዓት ጀምሮ “የመጀመሪያዋ የሴት ባለቅኔ እማሆይ ገላነሽ ላይ ያተኮረ ጥናታዊ ፅሁፍ” ለውይይት እንደሚያቀርብ ገለፀ፡፡ በአምስት ኪሎ ብሄራዊ ሙዚየም አዳራሽ ለሚካሄደው ውይይት መነሻ ሃሳብ የሚያቀርቡት ሊቀ ህሩይ በላይ መኮንን…
Saturday, 18 August 2012 13:39

የለዛ ሽልማት የመጨረሻ ዕጩዎች ታወቁ

Written by
Rate this item
(0 votes)
በሸገር ኤፍ.ኤም 102.1 የለዛ ፕሮግራም አድማጮች በሚሰጡት ድምፅ መሠረት የዓመቱን ምርጥ የኪነጥበብ ስራዎችና ባለሙያዎች በመለየት ለሚካሄደው ዓመታዊ የሽልማት ስነ-ስርዓት የመጨረሻ ዕጩዎች እንደታወቁ ተገለፀ፡፡ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ለሚካሄደው የሽልማት ስነስርዓት አድማጮች በYahoonoo.com ድምፅ ሲሰጡ የቆዩ ሲሆን በየዘርፉ ምርጥ ስራዎችና ጥበበኞች ተለይተዋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
በኢትዮጵያ ሬዲዮ የመዝናኛ ዝግጅት ክፍል ባልደረባና ለረዥም ዓመታት “ምን ያዝናናዎታል” ዝግጅትን በማቅረብ የምትታወቀው ጋዜጠኛ የእናት ፋንታ ውቤ በከፈተችው ሆቴል ቋሚ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች እንደምታቀርብ ገለፀች፡፡ የእናት ፋንታ በተለይ ለአዲስ አድማስ እንደገለፀችው፤ ከቤተሰቦቿ ጋር በከፈተችውና ፒያሳ በሚገኘው የ“ኤልቤት” ሆቴል ዝግጅቶቹ ከነገ ጀምሮ…