Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Saturday, 06 October 2012 13:34

“አብሮ-አበድ” ፊልም ይመረቃል

Written by
Rate this item
(2 votes)
ቴዎድሮስ ፍቃድ ፅፎት ተስፋዬ ክንፈ ያዘጋጀውን “አብሮ-አበድ” የ90 ደቂቃ ፊልም እንደሚያስመርቅ ነገ እና ሰኞ እንደሚያስመርቅ ቲዲ ፊልም ፕሮዳክሽን አስታወቀ፡፡ በአንዲት የአዕምሮ ሕመምተኛ ወጣት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው ፊልሙ፡፡ ለመስራት ስድስት ወራት የፈጀው ድራማ ፊልም፤ ነገ በ8፣ በ10 እና በ12 ሰዓት በአዲስ…
Rate this item
(1 Vote)
በአዲስ አበባ 10 ክፍለ ከተሞች የሚገኙ እድሜአቸው ከ15-20 የሆኑ ወጣቶች እያንዳንዳቸው የአንድ ደቂቃ ፊልም በማቅረብ የሚሳተፉበት የፊልም ውድድር ተዘጋጀ፡፡ ውድድሩን ያዘጋጀው ብሉናይል ፊልም እና ቴሌቪዥን አካዳሚ፣ ከጥቅምት 28 እስከ ሕዳር 21 ከሚያካሂደው “ከለርስ ኦቭ ዘ ናይል” ዓለም አቀፍ የፊልም አውደ…
Rate this item
(2 votes)
በጋዜጠኛና ደራሲ የምወድሽ በቀለ የተዘጋጀው “ናዋዡ ምሁር” የእውነተኛ ታሪክ መፅሐፍ በመጪው ረቡዕ ከቀኑ 10 ሰዓት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይመረቃል፡፡ 160 ገፆች ያሉት መፅሐፍ ለሀገር ውስጥ በ30 ብር ለውጭ ገበያ ደግም በ10 የአሜሪካ ዶላር ለገበያ ቀርቧል፡፡ የ“ፖሊሲና ርምጃው” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ…
Rate this item
(2 votes)
ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ የሴቶች የሥነ-ፅሑፍ ማህበር የ2005 ዓ.ም. የመጀመርያ የሥነ-ፅሑፍ ዝግጅቱን ነገ እንደሚያቀርብ አስታወቀ፡፡ ካዛንቺስ በሚገኘው ዮፍታሔ ሲኒማ አዳራሽ ከጧቱ 3 ሰዓት ላይ መቅረብ የሚጀምረው ዝግጅት፤ የሥነ-ጽሁፍ ዝንባሌና ችሎታ ያላቸው ሴት ፀሐፍት መድረክ እንዲያገኙ ታልሞ የተሰናዳ ነው፡፡ ዜማ ብዕር ኢትዮጵያ…
Rate this item
(1 Vote)
በሚቀጥለው ሳምንት እሁድ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታውን የሚያደርገው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ማበረታቻ የሚሆን ነጠላ ዜማ ተዘጋጀለት፡፡ ነጠላ ዜማውን ያዘጋጀው መቅደላ ፕሮሞሽን ሲሆን “የድል ዜማ” የሚለውን ይህንኑ ዘፈን ግጥሙን ቴዎድሮስ ባጫ፣ ቅንብሩን መኮንን ለማ ዶክትሬ ያዘጋጁት ሲሆን ዜማ…
Rate this item
(2 votes)
አርባን ሩትስ ኢኮ ካልቸር አካባቢ ጥበቃን አስመልክቶ የፋሽን ትርኢት ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ በመጪው አርብ በአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴ የሚቀርበው ዝግጅት፤ በምድራችን የተፈጥሮ ሃብቶች መመናመን አሳሳቢነት ላይ ተመስርቶ የሚቀርብ ነው፡፡ አርባን ሩትስ ኢኮ ካልቸር አካባቢ ጥበቃን አስመልክቶ የፋሽን ትርኢት ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ በመጪው አርብ…