ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 31 October 2025 08:11
የኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ነገ ጥቅምት 22/2018 ዓ.ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ጀምሮ የማይቀርበት የሥነ ጥበብ ድግስ አዘጋጅቷል፡፡
Written by Administrator
በዝግጅቱ ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች፣የጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም የሚድያ አካላት በቦታው በመገኘት ዝግጅቱን በመዘገብ ለሕዝቡ እንድታደርሱ ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡
Read 1047 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Thursday, 30 October 2025 11:15
የአቤል ተስፋዬ (ዘ ዊክንድ) የሃብት መጠን 600 ሚ. ዶላር ደርሷል
Written by Administrator
የዝነኛው አቀንቃኝ ዘ ዊክንድ (አቤል ተስፋዬ)፣ የተጣራ የሀብት መጠን በአራት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ አድጎ 600 ሚሊዮን ዶላር መድረሱ ተዘገበ፡፡ ሰለብሪቲ ኔት ዎርዝ ድረ-ገጽ እንደገለጸው፤ የዚህ ዓለማቀፍ ድምጻዊ አጠቃላይ ሀብት እ.ኤ.አ. በ2021 ከነበረበት 200 ሚሊዮን ዶላር በአራት ዓመታት ወደ 600…
Read 671 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Read 634 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Wednesday, 29 October 2025 15:00
አርቲስት ሰለሞን ሙሄ የማርቭል ክሬቲቭ ቴክኖሎጂ ብራንድ አምባሳደር ሆነ
Written by Administrator
* በ12 ብር ብቻ ስራ ለማመልከት የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ተደርጓል ማርቭል ክሬቲቭ ቴክኖሎጂ "መላ ጆብስ" እና "መላ ገበያ" የተሰኙ ኢትዮጵያውያን የስራ ዕድሎችን የሚፈልጉባቸውና የሚያመለክቱባቸው እንዲሁም የሚገበያዩባቸው ዲጂታል መተግበሪያዎችን ይፋ አደረገ። በሌላ በኩል፣ ማርቭል ክሬቲቭ ቴክኖሎጂ አርቲስት ሰለሞን ሙሄን ብራንድ አምባሳደር…
Read 295 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ይህ እንዲሳካ በተለያዩ መንገዶች ላገዛችሁኝ፤ ረቂቁን በማንበብ ላበረታታችሁኝ፣ በ”የዳግማዊ ገፆች” ተስፋ ጥላችሁ በአዲስ ስራ እንድመጣ ናፍቃችሁ የገፋፋችሁኝ …….. ሁሉ ምስጋናችሁን ውሠዱ! በ“የጨቀየ ጥለት” ፍቅር፣ ፖለቲካ፣ ማሕበረሠብ፣ ስነልቡና፣ ጥበብ፣ እውነት፣ ፍልስፍና ……. ብዙ ብዙ ርዕሠጉዳዮችን አንስቼበታለሁ፡፡ ሐሳብ ጠጥሮ እንዳያነቅፋችሁ፣ ጨዋታ ላልቶ…
Read 436 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ጥቅምት 8/2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ) ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል! ነገረ መጻሕፍት ተጋባዥ ጸሐፊ:- ተስፋዬ መኮንን ባይለየኝ (ዶ/ር) /ተርጓሚ የተመረጠው መጽሐፍ:- ቀይ አንበሳ “ለአቢሲኒያ ህይወቴን እሰጣታለሁ እንጂ አልሸጥላትም…” ኮ/ል አልኸንድሮ ዴል ባዬ (1928) አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ…
Read 405 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና

