ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(0 votes)
በአዳማ ከተማ የሚገኘውና በየወሩ ኪነጥበባዊ መሰናዶዎችን የሚያዘጋጀው የ”ግሪክ ኪነ ጥበባት” 21ኛ ምሽት የሆነው “ናፍቆት” የኪነ ጥበብ ምሽት በነገው ዕለት ከቀኑ 10፡00 በከተማዋ በሚገኘው ማፊ ሬስቶራንት አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ በእለቱ ግጥም፣ ወግ፣ መነባንብ፣ ሙዚቃና ሌሎችም ኪነጥበባዊ መሰናዶዎች እንደሚቀርቡ የፕሮግራሙ አዘጋጅ ገጣሚ…
Rate this item
(0 votes)
 ለአምስት ቀናት የሚዘልቅ የመጻሕፍት አውደርዕይና የሚዲያ ኤክስፖ፣ ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም በግዮን ሆቴል እንደሚከፈት የተገለጸ ሲሆን፤መርሃግብሩ የኪነጥበብ ፌስቲቫልም ነው ተብሏል፡፡የሃሳቡ ጠንሳሽና የመርሃግብሩ አዘጋጅ ድርጅት፣ የዩቶጵያ ሚዲያና ኤቨንት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዘርይሁን ታየ እንዲሁም በዚህ ፕሮጀክት ላይ ራዕዩን በመደገፍ አብረውት…
Rate this item
(0 votes)
 ‘’በሥነ ጥበባት ሕብራዊ መልክ የተዋበች ኢትዮጵያ’’ በሚል መርህ ከተማ አቀፍ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል፣ ከነገ በስቲያ አርብ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት፣ በግዮን ሆቴል እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ባህል፣ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ፣ የኪነጥበብ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ…
Rate this item
(1 Vote)
 በደራሲ ሰለሞን ደረሰ አመኑ የተሰናዳውና ለ67 ዓመታት በደራሲው ህሊና ውስጥ ሲጉላላ ነበር የተባለለት “የቀን ፍርጃ” መጽሐፍ ነገ ሀምሌ 27 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ በብሄራዊ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መፃሕፍት ኤጀንሲ (ወመዘክር) አዳራሽ ይመረቃል።መፅሀፉ ከ1940ዎቹ እስከ ኢትዮጵያ ሚሊኒየም 2000 ዓ.ም ድረስ ያሉ…
Rate this item
(0 votes)
በኮቪድ19 ወረርሽኝ ወቅት ከተጀመሩቀዳሚ ንቅናቄዎች አንዱ የሆነውና ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው “የጓሮ ማህበረሰብ” (Home Gardening Community) የተመሰረተበትን 3ኛ ዓመት ዛሬ ግንቦት 26 ቀን 2015 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ በፈንድቃ የባህል ማእከል በባዛርና ኤግዚቢሽን እንደሚከበር ተገለፀ፡፡ በጥንዶቹ ጋዜጠኛ ትእግስት ታደለና…
Rate this item
(0 votes)
ሰኔ 2 አሸናፊዎች በስካይላይት ሆቴል ይሸለማሉ ባለፈው ዓመት (በ2014) በአገራችን ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለእይታ ከቀረቡ ፊልሞች መካከል 22ቱ ለውድድር መቅረባቸው ታውቋል፡፡ሰሞኑን የሽልማት ድርጅቱ ባወጣው መግለጫ፤ ከጉማ ጅማሮ አንስቶ በተለያዩ ሙያተኞች ሲጠየቅ የነበረው ”የተከታታይ ፊልም” ምድብ እና ”የዘጋቢ ፊልም” ምድብ ዘንድሮ…
Page 3 of 310