ኪነ-ጥበባዊ ዜና

Rate this item
(1 Vote)
በዝግጅቱ ጥሪ የተደረገላችሁ እንግዶች፣የጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም የሚድያ አካላት በቦታው በመገኘት ዝግጅቱን በመዘገብ ለሕዝቡ እንድታደርሱ ከወዲሁ በአክብሮት እንጋብዛለን፡፡
Rate this item
(0 votes)
የዝነኛው አቀንቃኝ ዘ ዊክንድ (አቤል ተስፋዬ)፣ የተጣራ የሀብት መጠን በአራት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ አድጎ 600 ሚሊዮን ዶላር መድረሱ ተዘገበ፡፡ ሰለብሪቲ ኔት ዎርዝ ድረ-ገጽ እንደገለጸው፤ የዚህ ዓለማቀፍ ድምጻዊ አጠቃላይ ሀብት እ.ኤ.አ. በ2021 ከነበረበት 200 ሚሊዮን ዶላር በአራት ዓመታት ወደ 600…
Rate this item
(0 votes)
አልበሙ ከጥቅምት 21 ጀምሮ በሀይሉ አመርጋ የዩቲዩብ ቻናል 
Rate this item
(0 votes)
* በ12 ብር ብቻ ስራ ለማመልከት የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ተደርጓል ማርቭል ክሬቲቭ ቴክኖሎጂ "መላ ጆብስ" እና "መላ ገበያ" የተሰኙ ኢትዮጵያውያን የስራ ዕድሎችን የሚፈልጉባቸውና የሚያመለክቱባቸው እንዲሁም የሚገበያዩባቸው ዲጂታል መተግበሪያዎችን ይፋ አደረገ። በሌላ በኩል፣ ማርቭል ክሬቲቭ ቴክኖሎጂ አርቲስት ሰለሞን ሙሄን ብራንድ አምባሳደር…
Rate this item
(1 Vote)
ይህ እንዲሳካ በተለያዩ መንገዶች ላገዛችሁኝ፤ ረቂቁን በማንበብ ላበረታታችሁኝ፣ በ”የዳግማዊ ገፆች” ተስፋ ጥላችሁ በአዲስ ስራ እንድመጣ ናፍቃችሁ የገፋፋችሁኝ …….. ሁሉ ምስጋናችሁን ውሠዱ! በ“የጨቀየ ጥለት” ፍቅር፣ ፖለቲካ፣ ማሕበረሠብ፣ ስነልቡና፣ ጥበብ፣ እውነት፣ ፍልስፍና ……. ብዙ ብዙ ርዕሠጉዳዮችን አንስቼበታለሁ፡፡ ሐሳብ ጠጥሮ እንዳያነቅፋችሁ፣ ጨዋታ ላልቶ…
Thursday, 16 October 2025 00:00

ቀይ አንበሳ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ጥቅምት 8/2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ) ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል! ነገረ መጻሕፍት ተጋባዥ ጸሐፊ:- ተስፋዬ መኮንን ባይለየኝ (ዶ/ር) /ተርጓሚ የተመረጠው መጽሐፍ:- ቀይ አንበሳ “ለአቢሲኒያ ህይወቴን እሰጣታለሁ እንጂ አልሸጥላትም…” ኮ/ል አልኸንድሮ ዴል ባዬ (1928) አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ…
Page 3 of 328