ኪነ-ጥበባዊ ዜና
አብርሃም ግዛው ኢንተርቴይመንትና የህትመት ስራዎች ድርጅት 127ኛውን የአድዋን ድል “ዝክረ አድዋ ኢትዮጵያዊነት” በሚል ርዕስ የፊታችን ማክሰኞ የካቲት 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በኢትጵያ ብሄራዊ ቴአትር በድምቀት ያከብራል። በእለቱ ስለ አንድነታችንና ጽናታችን እንዲሁም ስለታላቅ ህዝብነታችን የሚመሰክሩ አነቃቂ ንግግሮች፣ ግጥም፣…
Read 1124 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ያውዌ” የተሰኘ መጠሪያ ያለው የሙዚቃ ኮንሰርት ጥር 27 ቀን 2015 ዓ.ም ጊዮን ሆቴል ውስጥ በሚገኘው ግሮቭ ጋርደን ዎክ ከቀኑ 10፡00 ጀምሮ ይካሄዳል፡፡ በእለቱም በጉራጊኛ ድምፃዊነታቸው ተወዳጅነትን ያተረፉት ድምፃዊያን ሀና ተሰማ(ያውዌ) ፣ ደምሴ ተካ፣ ፀጋዬ ስሜ (ሆሴ ባሳ)፣ ሀይሉ ፈረጃ ፣…
Read 3098 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ትርጉም መፅሀፍ ለንባብ በቃ ከ30 ዓመት በፊት በሩዋንዳ በሁቱና ቱትሲ ጎሳዎች መካከል የተፈጠረውን የዘር ፍጅትና በ90 ቀናት ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ንፁሀን እንደቅጠል የረገፉበትን ታሪክ የሚያስቃኘው “An Ordinary Man” የተሰኘ መፅሀፍ በትርጓሚ ታጠቅ ከበደ “ጥቁር አዳኝ” በሚል ወደ አማርኛ ተመልሶ…
Read 2746 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
ሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይመንት የንጋት ለኢትዮጵያ ፕሮጀክት አካል የሆነውን “አንቺ እንዴት ነሽ” የተሰኘ የኪነ ጥበብ መሰናዶ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዋና ከተማ ዱባይ ከየካቲት 11-12 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚያካሂድ ተገለፀ፡፡ የዚህ መሰናዶ አላማ ከኢትዮጵያ ወደ አረብ ሀገራት የሚሄዱ እህቶቻችን ላባቸውን እያፈሰሱ…
Read 1593 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የደራሲ ምርት ባቦ የበኩር ሥራ የሆነው “አሳንቲ “ የተሰኘ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ዛሬ ቅዳሜ ከጠዋቱ 4 ሰዓት በሐገር ፍቅር ቴአትር ቤት እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡በ212 ገጾች የተቀነበበው መጽሐፉ፤ አምስት አጫጭር ልብወለድ ታሪኮችን ያካተተ ነው፡፡ በምርቃት ፕሮግራሙ ላይ ሥራዎቻቸውን ከሚያቀርቡ ታዋቂ የሥነጽሁፍ ባለሙያዎች…
Read 914 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
የታዋቂው ድምጻዊ ዲበኩሉ ታፈሰ “የቱ ጋር ነህ” የተሰኘ አዲስ የሙዚቃ አልበም አርብ ታህሳስ 28 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ተገለጸ፡፡አልበሙ 13 ዘፈኖችን ያካተተ ሲሆን በግጥም ይልማ ገ/አብ እና ያምሉ ሞላ ተሳትፈዋል፡፡ አልበሙን ለመሥራት አንድ ዓመት ነው የፈጀው ተብሏል፡፡ አልበሙ በኬኔትክ መልቲሚዲያ…
Read 517 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና