ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ለፋሲካ ሌሊት “ አዲስ ፊልም በGerman ሀገር በተካሄደው European wip festival ተሸላሚ የሆነው ፊልም ማክሰኞ መጋቢት 9 ቀን 2017ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ በቀይ ምንጣፍ ስነ ስርዓት ታዋቂ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ልዩ በሆነ ደማቅ…
Read 243 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
• 2.5 ሚሊዮን ብር ፈጅቷል ተብሏል በአጠቃላይ 2.5 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የተነገረለት "እንግዱ" የተሰኘ ልብ አንጠልጣይ ትሪለር ይዘት ያለው አዲስ ፊልም፣ ከመጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡ በሳዳም ነጌሶ ተደርሶ ዳይሬክት የተደረገው ፊልሙ፤ በልባም ፒክቸርስ ተዘጋጅቶ በሳዳም ፊልም…
Read 504 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መቅረዝ ሥነኪን ወርሀዊ የኪነጥበብ ዝግጅት የፊታችን ሐሙስ መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር )አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
Read 473 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 21 February 2025 19:58
“ዝክረ አድዋ ኢትዮጵያዊነት” የኪነጥበብ መርሃ ግብር በአድዋ ሙዚየም ይካሄዳል
Written by Administrator
“ዝክረ አድዋ ኢትዮጵያዊነት” የተሰኘ ልዩ የኪነ-ጥበብ መርሃ ግብር፣ በመጪው ሳምንት አርብ የካቲት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በአድዋ ሙዚየም ይካሄዳል፡፡ የመርሃ ግብሩ አዘጋጅ አብርሃም ግዛው ኢንተርቴይንመንት እንደገለጸው፣ በአድዋ ድል ዋዜማ በሚካሄደው በዚህ የኪነጥበብ መርሃ ግብር፤ ‹‹ኢትዮጵያዊነት ዝክረ…
Read 1077 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በአብርሃም ገነት የተጻፈው “ሳላዛት” የተሰኘ ረዥም ልብወለድ መጽሐፍ፤ ሰሞኑን ገበያ ላይ እንደዋለ ደራሲው ለአዲስ አድማስ ገለጸ፡፡ በ500 ብር ለሽያጭ የቀረበው ልብወለድ መጽሐፉ፤ በጃፋርና በሀሁ መጽሐፍ መደብሮች ማግኘት እንደሚቻል ታውቋል፡፡ አብርሃም ገነት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ በሚጽፋቸው ተወዳጅ አጫጭር ልብወለዶቹና ወጎቹም…
Read 1263 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የደራሲ ሌሊሳ ግርማ “በታችም በምድር” የተሰኘው ወጥ የልቦለድ መፅሐፍ በነገው ዕለት በገበያ ላይ ይውላል፡፡ በተለያዩ መጣጥፎችና አጭር ልብ ወለድ ጽሁፎች በአንባቢያን ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፈው ሌሊሳ ግርማ፤ አሁን ደግሞ በመጀመሪያ የወጥ ልቦለድ ድርሰት መጥቻለሁ እያለ ነው፡፡ ደራሲ ሌሊሳ…
Read 1375 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና