ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Saturday, 05 April 2025 10:33
ለአንጋፋው አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ዛሬ የምሥጋናና እውቅና መርሃ ግብር ይካሄዳል
Written by Administrator
አርቲስት ኪሮስ ኃ/ሥላሴ ከ1975 ጀምሮ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በትያትር ጥበባት በቢኤ ዲግሪ ተመርቆ ሀገር ፍቅር ቴአትር ተመደበ። የወጣትነቱንና ጉልምስና እድሜውን በዚያ አሳለፈ። ሀገር ፍቅር ቴአትር ለኪሮስ ኃ/ሥላሴ መ/ቤቱ ብቻ ሳይሆን ትዳሩም ሕይወቱም ጭምር ነው። ከባለቤቱ አርቲስት ፀዳለ ግርማ ጋር ትዳር…
Read 1298 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ዳግላስ ጴጥሮስ” በሚለው የብዕር ስሙ የሚታወቀውና በርካታ መጣጥፎችን ያስነበበው ደራሲ ጌታቸው በለጠ፤ ‘የትዝታዬ ማሕደር’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን በሕይወቱ ዙሪያ የሚያጠነጥን መጽሐፍ በመጪው ሳምንት መጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ያስመርቃል፡፡ የጌታቸው በለጠ ግለ-ታሪክ መፅሐፍ በ448 ገፆች የተቀነበበ ሲሆን፤ ከልጅነት እስከ ዕውቀት…
Read 1267 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
“ለፋሲካ ሌሊት “ አዲስ ፊልም በGerman ሀገር በተካሄደው European wip festival ተሸላሚ የሆነው ፊልም ማክሰኞ መጋቢት 9 ቀን 2017ዓ.ም ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በዓለም ሲኒማ በቀይ ምንጣፍ ስነ ስርዓት ታዋቂ የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ልዩ በሆነ ደማቅ…
Read 2019 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
• 2.5 ሚሊዮን ብር ፈጅቷል ተብሏል በአጠቃላይ 2.5 ሚሊዮን ብር እንደፈጀ የተነገረለት "እንግዱ" የተሰኘ ልብ አንጠልጣይ ትሪለር ይዘት ያለው አዲስ ፊልም፣ ከመጋቢት 5 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚመረቅ ተገለጸ፡፡ በሳዳም ነጌሶ ተደርሶ ዳይሬክት የተደረገው ፊልሙ፤ በልባም ፒክቸርስ ተዘጋጅቶ በሳዳም ፊልም…
Read 1259 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
መቅረዝ ሥነኪን ወርሀዊ የኪነጥበብ ዝግጅት የፊታችን ሐሙስ መጋቢት 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር )አዳራሽ ውስጥ ይካሄዳል።
Read 1216 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና
Friday, 21 February 2025 19:58
“ዝክረ አድዋ ኢትዮጵያዊነት” የኪነጥበብ መርሃ ግብር በአድዋ ሙዚየም ይካሄዳል
Written by Administrator
“ዝክረ አድዋ ኢትዮጵያዊነት” የተሰኘ ልዩ የኪነ-ጥበብ መርሃ ግብር፣ በመጪው ሳምንት አርብ የካቲት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በአድዋ ሙዚየም ይካሄዳል፡፡ የመርሃ ግብሩ አዘጋጅ አብርሃም ግዛው ኢንተርቴይንመንት እንደገለጸው፣ በአድዋ ድል ዋዜማ በሚካሄደው በዚህ የኪነጥበብ መርሃ ግብር፤ ‹‹ኢትዮጵያዊነት ዝክረ…
Read 1241 times
Published in
ኪነ-ጥበባዊ ዜና